Amharic

በጉምሩክ ኮሚሽን የጅግጅጋ ቅርጫፍ ጽ/ቤት ግንቦት 13 እና 14 ቀን 2018 ዓ/ም ያወጣውን የጨረታ ማስታወቂያ ላይ የቀን ማራዘሚያ አድርጓል

Description

ማረሚያ

ግንቦት 13 እና 14 ቀን 2018 ዓ/ም በወጣው አዲስ ዘመን ጋዜጣ በጉምሩክ ኮሚሽን የጅጅጋ ቅ/ፅ/ቤት የግልፅ እና የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ በበዓል ምክንያት ለቀን 22/9/2018 ዓ/ም የተራዘመ መሆኑን እንገልፃለን።

በጉምሩክ ኮሚሽን የጅግጅጋ ቅርጫፍ ጽ/ቤት

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://tender.2merkato.com/tenders/6a0ebaf60a538a286a000001

እና

https://tender.2merkato.com/tenders/6a1018020a538aea43000001  


Tender details

  • Deadline: 2026-05-30
  • Bid closing time: 09:45
  • Bid opening: 2026-05-30 10:00
  • Region: Somali
  • Publishing entity: Ethiopian Customs Commission
  • Buyer address: በአባይ ማዶ ዲያስፖራ መንገድ ሁለት መቶ ሜትር ገባ ብሎ ካለው የአማራ ህንጻ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ቢሮ ጎን
  • Published on: Addis Zemen (May 26, 2026)
  • Posted at: 2026-05-26T08:44:17.000Z
← Back to all tenders