በጉምሩክ ኮሚሽን የጅግጅጋ ቅርጫፍ ጽ/ቤት ግንቦት 13 እና 14 ቀን 2018 ዓ/ም ያወጣውን የጨረታ ማስታወቂያ ላይ የቀን ማራዘሚያ አድርጓል

Description

ማረሚያ

ግንቦት 13 እና 14 ቀን 2018 ዓ/ም በወጣው አዲስ ዘመን ጋዜጣ በጉምሩክ ኮሚሽን የጅጅጋ ቅ/ፅ/ቤት የግልፅ እና የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ በበዓል ምክንያት ለቀን 22/9/2018 ዓ/ም የተራዘመ መሆኑን እንገልፃለን።

በጉምሩክ ኮሚሽን የጅግጅጋ ቅርጫፍ ጽ/ቤት

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://tender.2merkato.com/tenders/6a0ebaf60a538a286a000001

እና

https://tender.2merkato.com/tenders/6a1018020a538aea43000001  


Tender details

  • Deadline: 2026-05-30
  • Publishing entity: Ethiopian Customs Commission
  • Published: May 26, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders