በዋግ ኽምራ መስተዳደር ዞን ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ የሰቆጣ ወረዳ ገንዘብና ፕላን ጽ/ቤት የጨረታ መዝጊያ እና መክፈቻ ቀን ማራዘሚያ አውጥቷል

Description

ማሳሰቢያ፡-

  • ባለ ህንጻ ግንባታ በማሰራት በህንፃ ተቋራ /BC/ ከሆነ ደረጃ 4 እና ከዚያ በላይ ያለው በጠቅላላ ስራ ተቋራጭ/GC/ ከሆነ ደረጃ 5 እና ከዚያ በላይ የምታሟሉ ተጫራቾች ሰነድ በመግዛት የወሰዳችሁ ጨረታው የሚከፈተው በ16/09/2018 ዓ.ም መሆኑ መገለፁ ይታወቃል ሆኖም በአሰራር ላይ በቀረቡ ቅሬታዎች መልስ ለመስጠት ስላስፈለገ የጨረታ መክፈቻውን ቀን 6 የስራ ቀን በመጨመር ያራዘምን ሲሆን ጨረታው የሚከፈተበት ቀን 25/09/2018 ዓ.ም 3:30 ታሽጎ በ4፡00 ሰዓት የሚከፈት መሆኑን እናሳውቃለን።

በዋግ ኽምራ መስተዳደር ዞን ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ የሰቆጣ ወረዳ ገንዘብና ፕላን ጽ/ቤት

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://tender.2merkato.com/tenders/69fae28d0a538adeb4000001 


Tender details

  • Deadline: 2026-06-02
  • Bid closing time: 09:30
  • Bid opening: 2026-06-02 10:00
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: Sekota Woreda FEDB
  • Published: May 26, 2026
  • Posted at: 2026-05-26T09:35:13.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders