በደቡብ ኢ/ክ/መንግሥት የጋርዱላ ዞን ፋይናንስና ፕላን ልማት መምሪያ የጨረታ መዝጊያ እና መክፈቻ ቀን ማራዘሚያ አውጥቷል

Description

ጨረታ የሚከፈትበት ቀን ማራዘሚያ ማስታወቂያ

በደቡብ ኢ/ክ/መንግሥት የጋርዱላ ዞን ፋይናንስና ፕላን ልማት መምሪያ በቀን 28/08/2018 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የባህል ማዕከል አዳራሽ ግንባታ ጨረታ አውጥቶ ሰነዱ በጊዜው ባለመድረሱ ምክኒያት ተጫራቾች ሰነዱን ሳያገኙ የመክፈቻ ቀኑ ስለቀረበ በግንቦት 20/2018 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ላይ ታሽጎ 4፡30 መከፈት የነበረበት ጨረታ በቀን 28/09/2018 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ላይ ታሽጎ 4፡30 የሚከፈት መሆኑን እያሳወቅን ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የመጀመሪያ ማስታወቂያ ላይ በገለጽነው መሠረት ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እናሳስባለን።

ማሳሰቢያ፡- ለማጭበርበር ሙከራ ያደረጉ ተጫረቾች ከጨረታው ውጭ ይሆናሉ።

ለበለጠ መረጃ ስልክ 046 774 0809 / 09 20 97 83 89 ደውሉ መጠቅ ይችላሉ

በደቡብ ኢ/ክ/መንግሥት የጋርዱላ ዞን ፋ/ን/ል/መምሪያ

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

 https://tender.2merkato.com/tenders/69fb48780a538aa44e000001 


Tender details

  • Deadline: 2026-06-05
  • Bid closing time: 10:00
  • Bid opening: 2026-06-05 10:30
  • Region: South Ethiopia Regional State
  • Publishing entity: Gardula Zone Finance Office
  • Published: May 27, 2026
  • Posted at: 2026-05-28T11:09:46.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders