በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ኦሮሚያ ሪጅን ፕሮግራም ቢሮ ድንጋይ፣ አሸዋ እና ጠጠር በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
Description
የጨረታ ቁጥር OR-UEAP/NCB/02/2018
በኢ/ኤ/አገልግሎት ኦሮሚያ ሪጅን ፕሮግራም ቢሮ ገበታ ለሀገር ወንጪ ዳንድ ፕሮጀክት ለሚሰራው የኤሌትሪክ መስመር ዝርጋታ በግብዓትነት የሚያገለግል ድንጋይ አሸዋ እና ጠጠር በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
|
ሎት |
የዕቃው አይነት |
መለኪያ |
ብዛት |
የጨረታ ማስከበሪያ |
የጨረታ መሸጫ |
የጨረታው መዝጊያእና መክፈቻ ቀን |
|
ሎት 1 |
ድንጋይ አሸዋ እና ጠጠር |
M3 |
የእያንዳንዱ ብዛታቸው በጨረታ ሰነድ ላይ ተገልጻል፡፡ |
82,000.00
|
300 |
ጨረታው ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሰይ ቀን ከቀኑ 8፡30 ይከፈታል፡፡ |
|
ድምር |
|
|
82,000.00 |
300 |
|
|
- ማንኛውም በዘርፉ የተሰማራ የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን የንግድ ፈቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢነት ፣የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የለው በጨረታው መሳተፍ ይችላል።
- ተጫራቾች የመንግስት ድርጅቶች በሚያወጡት ጨረታ ላይ ለመሳተፍ እንዲችሉ በግዥ ኤጀንሲ ዌብሳይት ላይ የተመዘገቡ መሆኑን ማረጋገጫ ማቅረብ አለባቸው።
- ተጫራቾች ዝርዘር መግለጫ የያዘውን የጨረታ ሰነድ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት የማይመለስ ብር 300 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል መውሰድ ይችላሉ።
- ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ የሚያቀርቡት በባንክ በተረጋገጠ /CPO/ ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (Bid Bond) ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን ኦሪጅናል እና ኮፒ በተለያየ ፖስታ በማድረግ በአንድ ፖስታ ውስጥ በማሸግ የጨረታ ቁጥሩን መግለጽ ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውንና የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ /CPO/ በታሸገ ኤንቨሎፕ ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በፕሮጀክቱ ሰፕላይ ቼይን እና ንብረት ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ ለዚሁ ስራ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
- ጨረታው ከለይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
- የፕሮጀክት ቢሮ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- አድራሻ፡- ፒያሳ አካባቢ በሚገኛው አዲሱ የመንግስት ሰረተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደሪ ህንፃ 15ኛ ፎቅ ሰፕላይ ቼይን እና ንብረት ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ
- ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 011-55-73583 መደወል ይችላሉ።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ኦሮሚያ ሪጅን ፕሮግራም ቢሮ
Tender details
- Deadline: 2026-06-22
- Bid closing time: 14:00
- Bid opening: 2026-06-22 14:30
- Region: Oromia
- Publishing entity: Ethiopian Electricity Service Oromia Region Project Management Office
- Bid bond: 82,000.00 ብር
- Bid document price: 300.00 ብር
- Published: Jun 03, 2026
- Posted at: 2026-06-03T09:18:27.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.