የአብክመ ግብርና ቢሮ ለሚያሰራው መስኖ ግንባታ አገልግሎት የሚውሉ የችግኝ ጣቢያ እና የተፋሰስ ልማት መሳሪያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

Description

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የአብክመ ግብርና ቢሮ የፔ.ሳ.ፒ.ዬ ፕሮጀከት (Productivity enhancement support for the integrated Agro-Industrial parks and youth employment PESAPYE) project ማስተባበሪያ ዩኒት በጣባና ብልጭት ለሚያሰራው መስኖ ግንባታ አገልግሎት የሚውሉ የችግኝ ጣቢያ እና የተፋሰስ ልማት መሳሪያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ፤

 ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል ፡፡

  1. በዘርፉ የተሰማሩና በ2018 ዓ.ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ከፋይ መሆናቸዉን የሚገልጽ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  3. ህጋዊ ተጫራቾች ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት ባህርዳር ከተማ ቀበሌ 08 በሚገኘዉ ውኃና ፍሳሽ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ የፔ.ሳ.ፒ.ዬ ማስተባበሪያ ዩኒት ቢሮ ቁጥር 41 በአካል በመቅረብ የጨረታ ሰነዱን በነፃ በመውሰድ መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 320 8786 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

የአብክመ ግብርና ቢሮ


Tender details

  • Deadline: 2026-06-22
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት
  • Bid opening: 2026-06-22 17:00
  • Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀን እና ሰዓት አልተገለጸም
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: ANRS Agriculture Bureau
  • Published: Jun 08, 2026
  • Posted at: 2026-06-09T08:01:06.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders