በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት በማረቆ ልዩ ወረዳ ጤና ፅ/ቤት ሽርንቶ 01 ቀበሌ የጤና ኬላ ግንባታ በተራዶ በጀት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማስገንባት ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 4 /2018ዓ.ም
ሎት 1 የጤና ኬላ ግንባታ
በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት በማረቆ ልዩ ወረዳ ጤና ፅ/ቤት ሽርንቶ 01 ቀበሌ የጤና ኬላ ግንባታ በተራዶ በጀት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማስገንባት ይፈልጋል።
በዚህ መሰረት የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መወዳደር ይችላሉ።
- የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው
- የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
- የግብር መለያ ቁጥር (ቲን ነምበር ያላቸው)
- ከላይ የተጠቀሰው የመጫረቻ ሃሳብ እንዳለ ሆኖ የጨረታው ቢል ኦፍ ኳኒቲቲ ባለው መጠይቅ መሰረት መረጃዎችን ማቅረብ ይኖርባችኋል።
- ተጫራቾች ላለው የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል በማረቆ ልዩ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በመክፈል ከግዥ/ን/ አስ/ ስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 5 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
- ማንኛውም ተጫራች በማረቆ ልዩ ወረዳ የሚያሳይ CPO ወይም ህጋዊ የባንክ ማረጋገጫ ያለው የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000 የሚያሳይ አብሮ ከጨረታ ሰነድ ኦርጅናልና ኮፒ በማለት በጥንቃቄ ታሽጎ መቅረብ አለበት።
- ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ጨረታው ለ 21 ተከታታይ ቀናት በማረቆ ልዩ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ባለው ግዥን አስ/ ስራ ሂደት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ ቀኑ 11፡30 ድረስ ማስገባት ይችላሉ።
- ጨረታው ከወጣበት በ21ኛው ቀን ከረፋዱ 5፡00 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ በዚሁ ዕለት ከቀኑ 5፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመ/ቤቱ ግዥ/ን/አ/ ቢሮ ቁጥር 5 በይፋ ይከፈታል።
- መ/ቤቱ በጨረታው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክ/መንግሥት የማረቆ ልዩ ወረዳ
ጤና ጽ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-07-02
- Publishing entity: Mareko Special District Health Office
- Bid bond: 50,000 ብር
- Bid document price: 100.00 ብር
- Published: Jun 12, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.