Amharic
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በከምባታ ዞን የሀደሮ ከተማ አስተዳዳር የመ/ደ/ፍ/ቤት የቢሮ ግንባታ ሕጋዊ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳይሮ ለማሠራት ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በከምባታ ዞን የሀደሮ ከተማ አስተዳዳር የመ/ደ/ፍ/ቤት የቢሮ ግንባታ ሕጋዊ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳይሮ ለማሠራት ይፈልጋል።
በዚሁ መሠረት ፡-
- ደረጃ GCBC-7 እና ከዚያ በላይ፣
- የንግድ ሥራ ፈቃዳቸውንና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚንስቴር ሰርተፍኬታቸውን በ2017 ዓ/ም ያሳደሱ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስን የተመዘገቡና የታክስ መለያ ቁጥር ያላቸው።
- ተጫራቾች ለሥራው የተዘጋጀውን ሠነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ30 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 1000 አንድ ሺህ ብር በመክፈል ዘወትር በሥራ ቀናት ወደ ሀደሮ ከተማ አስተዳደር የመደ/ፍ/ቤት ቀርበው መግዛት ይችላሉ፤
- ተጫራቾች ብር 200,000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር የጨረታ ዋስትና በሲፒአ ወይም በሁኔታ ያልተመሰረተ ቢድ ቦንድ ከቴክኒካል ዶክመንት ጋር ብቻ ማቅረብ አለባቸው፤
- ተጫራቾች የመጫረቻ ሠነዶቻቸውን ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናል ሁለት ኮፒ ለየብቻው በማሸግና በአንድ ኤንቨሎፕ ውስጥ በማድረግ እና በማሸግ ጨረታው ከወጣበት በ31ኛው ቀን ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀ ሣጥን ውስጥ ከጠዋቱ 5፡00 -8፡00 ማስገባት አለባቸው።
- ጨረታው በዚያው ዕለት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ላይ ታሽጎ ከቀኑ 8 ሰዓት ከ30 ደቂቃ ይከፈታል። ቢሆንም ቀኑ የሥራ ቀን ካልሆነ ለሚቀጥለው ሥራ ቀን ይሆናል።
- መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ።
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡ 09 10 50 20 85 09 61 44 15 06
በከምባታ ዞን የሀደሮ ከተማ አስተዳደር የመ/ደ/ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-07-20
- Bid closing time: 14:00
- Bid closing (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ31ኛው ቀን 8፡00 ሰዓት
- Bid opening: 2026-07-20 14:30
- Bid opening (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ31ኛው ቀን ከቀኑ 8፡30 ሰዓት
- Region: Central Ethiopia
- Publishing entity: Hadero City Administration Instance Court
- Bid bond: 200,000 ብር
- Bid document price: 1000.00 ብር
- Published on: Addis Zemen (Jun 19, 2026)
- Posted at: 2026-06-19T07:37:03.000Z