የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የአስፓልትና ውሃ መውረጃ ቦይ (ዲች) የጽዳት አገልግሎት ግዥ እና የአረንጓዴ ሥፍራዎችን እና የእግረኛ መንገድ አካፋይ ሳር መንከባከብ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር EEPNP/NCB/27/2018
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
በሎት- 1 የአስፓልትና ውሃ መውረጃ ቦይ (ዲች) የጽዳት አገልግሎት ግዥ እና
በሎት- 2 የአረንጓዴ ሥፍራዎችን እና የእግረኛ መንገድ አካፋይ ሳር መንከባከብ ለአንድ ዓመት የሚቆይ አገልግሎት ግዥ በዘርፉ ከተሰማሩ፤ ፍቃድ ካላቸው ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።
ስለሆነም ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መወዳደር ይችላሉ።
1. ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩና አግባብነት ያለው የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፊኬት(TIN) ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ በግዥ ኤጀንሲ የአቅራቢዎች ዝርዝር ድህረ-ገዕ (e GP) ላይ የተመዘገቡ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ መሆን አለባቸው።
2. በዚህ ጨረታ ለመሳተፍ ከላይ የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች በማያያዝ መወዳደር የሚችሉ ሲሆን ዝርዝር ሁኔታው በጨረታ ሰነዱ ውስጥ ይገኛል፤
3. ተጫራቾች ማስታወቂያው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ቀንና ሰዓት ኮተቤ ብረታ ብረት ፊት ለፊት በሚገኘው ዋናው መ/ቤት ህንፃ ቁጥር-11 1ኛ ፎቅ በሚገኘው ገንዘብ ተቀባይ ቢሮ የማይመለስ ብር 1,000.00 (አንድ ሺህ) በመክፈል እና የጨረታ ሰነዱን ህንፃ ቁጥር-9 1ኛ ፎቅ ግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 201 በመምጣት መውሰድ ይችላሉ።
4. ተጫራቾች በሎት-1 የአስፓልትና ውሃ መውረጃ ቦይ (ዲች) የጽዳት አገልግሎት ግዥ እና በሎት-2 የአረንጓዴ ሥፍራዎችን እና የእግረኛ መንገድ አካፋይ ሳር መንከባከብ አገልግሎት ግዥ የቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነዳቸውን ለየብቻው በታሸገ ኤንቨሎፕ የጨረታ ቁጥር EEP/NP/NCB/27/2018 የቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነድ የሚል ምልክት በማድረግ ከታች በተቀመጠው ሰንጠረዥ መሠረት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
|
የ ቁጥር |
የግዥ አይነት Description |
የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ |
የጨረታው መዝጊያ ቀንና ሰዓት |
የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት |
|
ሎት 1 |
የአስፓልትና ውሃ መውረጃ ቦይ (ዲች) የጽዳት አገልግሎት ግዥ
|
ብር 12,000.00 (አሥራ ሁለት ሺህ ብር) |
ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ8፡00 ሰዓት
|
ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት
|
|
ሎት 2 |
የአረንጓዴ ሥፍራዎችን እና የእግረኛ መንገድ አካፋይ ሳር መንከባከብ አገልግሎት ግዥ |
215,000(ሁለት መቶ አሥራ አምስት ሺህ ብር) |
5. ተጫራቾች ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 011-558-0627 መደወል ይችላሉ።
6. ገዥው የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
Tender details
- Deadline: 2026-06-29
- Bid closing time: 14:00
- Bid opening: 2026-06-29 14:30
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Ethiopian Electric Power
- Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid document price: 1000 (አንድ ሺህ ብር)
- Published: Jun 20, 2026
- Posted at: 2026-06-20T08:39:11.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.