በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፋይናንስ ቢሮ ህትመቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሳተም ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 009/2018

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፋይናንስ ቢሮ ከዚህ በታች የተገለጹትን ህትመቶች በግልጽ  ጨረታ አወዳድሮ ለማሳተም ይፈልጋል።

.

የህትመቱ አይነት

መለያ

ብዛት

1

የገቢ ደረሰኝ ለመ/ቤት አገልግሎት

መሃ7/

150,000

2

የገቢ ደረሰኝ ለታክስ አገልግሎት አገልግሎት

መሃ7/

50,000

3

የገቢ ደረሰኝ ለእርሻ ስራ አገልግሎት

መሃ7/

20,000

4

የገቢ ማጠቃለያ ደረሰኝ

መሃ/64

10,000

5

የገቢ ደረሰኝ ለትምህርት ቁሳቁስ ማሟያ አገልግሎት ብቻ

 

2,000

6

የሂሳብ ሰነዶች መረከቢያ

መሃ24

10,000

7

የበጀት ወጪ ሂሳብ ተቀጽላ ሌጀር ካርድ

መሃ/16/1

20,000

8

የገንዘብ ዝውውር/የክፍያ ወጪ ማስመስከሪያ  ማስመስከሪያ

መሃ7/1

50,000

9

የእቃ ወይም የንብረት ገቢ ደረሰኝ

ሞዴል/ 19

20,000

10

የዕቃ ወይም የንብረት ወጪ ደረሰኝ

ሞዴል/ 22

20,000

11

የሂሳብ ምዝገባ ማዘዣ

መሃ/9

15,000

12

የከተማ ሕብረት ተሳትፎ የወጪ ደረሰኝ

ሞዴል //1

5,000

13

የከተማ ሕብረት ተሳትፎ የገቢ ደረሰኝ

ሞዴል //1

10,000

14

የገጠር ሕብረት ተሳትፎ የገቢ ደረሰኝ

ሞዴል //2

10,000

15

ማዕድን ምርት ግብዓት መቆጣጠሪያ ደረሰኝ

ማኢ/1

5,000

16

የገቢ ደረሰኝ ለጤና አገልግሎት

ጤመሃ/7/

30,000

17

የተጠቃለለ የገቢ ደረሰኝ ለጤና አገልግሎት

ጤመሃ/64

200

18

የገንዘብ ዝውውር ክፍያ ወጪ ማስመስከርያ

ጤመሃ/7/1

200

19

የሂሳብ ምዝገባ ማዘዣ

ጤመሃ/9

30

20

ሂሳብ እንቅስቃሴ መዝገብ ለጤና አገልግሎት

ጤመሃ/12

12

21

የዕቃ ወይም የንብረት ገቢ ደረሰኝ

/19/1/ጤና

4,397

22

የዕቃ ወይም የንብረት ወጪ ደረሰኝ

---/22/1/ጤና

9,500

23

የእጅ በእጅ ሽያጭ ደረሰኝ /CASH sales tiket

መሃ/1/1

30,000

24

የዱቤ ሽያጭ ደረሰኝ/credit sales tiket

መሃ/1/2/

15,000

25

የዱቤ/የነፃ ፍጆታ መመዝገቢያ ቅፅ/credit/free sales dispensing register CSDR

ባለ/100 ገፅ

5,100

26

የአፈር ማዳበሪያ ገቢ ደረሰኝ

ሞዴል /19/

1000

27

የአፈር ማዳበሪያ ወጪ ደረሰኝ

ሞዴል /22//

2,000

28

የአፈር ማዳበሪያ እጅ በእጅ ሽያጭ ኩፓን

ኩፖን//

2,000

29

እለታዊ የአፈር ማዳበሪያ ሽያጭ ገንዘብ መቀበያ ደረሰኝ

እገመ//

2,000

ስለዚህ በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች -

  1. በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
  2. ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ
  3. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ
  4. የግብር ከፋይነት ሰርተፍኬት/Tin Number/ ያላቸው
  5. የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው ከሚመለከተው አካል የተሰጣቸው የግብር ከፋይነት ሰርተፍኬት
  6. ማንኛውም ተጫራች የንግድ ፍቃዱን በማቅረብ ለጨረታው የተዘጋጀውን ሰነድ ሆሳዕና በሚገኘው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፋይናንስ ቢሮ የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት የግዥና ዋጋ ጥናት ዳይሬክቶሬት የማይመለስ 500.00/አምስት መቶ ብር በመክፈል መግዛት ይችላሉ።
  7. ጨረታው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት አየር ላይ ይውላል።
  8. ተጫራቾች የጨረታ መወዳደሪያ ሀሳባቸውን ጋዜጣው ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መጨረሻው 15ኛ ቀን ከቀኑ 6.00 ሰዓት ድረስ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፋይናንስ ቢሮ የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት የግዥና ዋጋ ጥናት ዳይሬክቶሬት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡ጨረታው አየር ላይ መቆያው ባበቃበት ቀን 6.00 ሰዓት ታሽጎ ከቀኑ 8.00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ጨረታው በጋዜጣ የሚውልበት የመጨረሻ ቀን በዓል፣ቅዳሜ ወይም እሁድ የሚውል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከላይ በተገለጸው ተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ ይከፈታል።
  9. ተጫራቾች 1,000,000/አንድ ሚሊዩን/ ብር የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ አለባቸው።
  10. ቢሮው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0910928986 በመደወል ማግኘት ይችላሉ።

በማዕከላዊ ክልል ፋይናንስ ቢሮ የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት


Tender details

  • Deadline: 2026-07-06
  • Publishing entity: በማዕከላዊ ክልል ፋይናንስ ቢሮ የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት
  • Bid bond: 1,000,000/አንድ ሚሊዩን/ ብር
  • Bid document price: 500.00 ብር
  • Published: Jun 22, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders