የኢትዮጵያ መንግሥት የግምጃ ቤት ሰነድ የጨረታ ማስታወቂያ

Description

የኢትዮጵያ መንግሥት የግምጃ ቤት

የጨረታ ማስታወቂያ

1. ሣምንታዊ የግምጃ ቤት ሰነድ ጨረታ ቁጥር 1006

2. ለሽያጭ የቀረበው ሰነድ ጠቅላላ ዋጋ ብር 28,098,500,000

3. ሰነዶቹ ለገበያ የሚቀርቡበት ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ.ም

4. የሰነዶቹ ዓይነትና ለጨረታ የሚቀርበው የገንዘብ ልክ፣

የሰነዱ ዓይነት

የገንዘብ ልክ

የሚከፈልበት ጊዜ

28 ቀን

2,809,350,000

ሐምሌ 15 ቀን 2018 .

91 ቀን

7,023,375,000

መስከረም 13 ቀን 2019 .

182 ቀን

8,428,050,000

ታህሳስ 14 ቀን 2010 .

364 ቀን

9,832,725,000

ሰኔ 16 ቀን 2019 .

5. የእያንዳንዱ የግምጃ ቤት ሰነድ መነሻ መደብ ብር 5,000 ሆኖ ከዚህ በላይ ለሚፈልጉ የመነሻ ብዜት ይሆናል።

6. ማንኛውም ተጫራች ለሁሉም ወይም ለየትኛውም የሠነድ ዓይነት መጫረት ይችላል።

7. የጨረታ ማቅረቢያ ቅጽ ከክፍያና የሂሣብ ማወራረጃ ሥርዓት ዳይሬክቶሬት ማግኘት ይቻላል።

8. የጨረታ ማመልከቻ ማቅረቢያ የመጨረሻ ቀን ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ 5፡30 ሰዓት

9. የጨረታ ውጤት ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ይገለጻል።

10. ከግምጃ ቤት ሰነድ ጋር በተያያዘ የሚገኝ ገቢ ወይም ትርፍ ከማናቸውም ዓይነት ታክስ ነጻ ነው።

11. ተጨማሪ መረጃ ከክፍያና የሂሣብ ማወራረጃ ሥርዓት ዳይሬክቶሬት ወይም ከባንኩ ድረ- ገጽ www.nbe.gov.et ማግኘት ይቻላል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ


Tender details

  • Deadline: 2026-06-25
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ 5፡30 ሰዓት
  • Bid opening: 2026-06-25 12:00
  • Bid opening (note): ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ.ም
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: National Bank of Ethiopia
  • Buyer address: Addis Ababa, Ethiopia
  • Published: Jun 24, 2026
  • Posted at: 2026-06-24T09:03:14.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders