Ministry of Labor and Skills Purchase Requisition of Rent Service of Land Disking and Sowing of Agarfa ATVET College
Description
Please click on this Link In order to Bid on the Electronic Government Procurement website
“ https://production.egp.gov.et/egp/bids/all/tendering/c015c903-4883-48fe-a241-7cb98d7799bf/open ”
Invitation to Bid
“ Procurement of Rent Service”
Procurement Reference No: MoLS-NCB-NC-0135-2018-BID-Open
Procurement Category: NonConsultancyServices
Market Type: National
Procurement Method: Open
Lot Information
- Object of Procurement: Procurement of Rent Service
- Description: Purchase Requisition of Rent Service of Land Disking and Sowing of Agarfa ATVET College
- Lot Number: 1
- Clarification Request Deadline: Jul 13, 2026, 5:00:00 PM
- Pre-Bid Conference Schedule: Not Applicable
- Site Visit Schedule: Not Applicable
- Bid Submission Deadline: Jul 20, 2026, 4:00:00 PM
- Bid Opening Schedule: Jul 20, 2026, 4:30:00 PM
Eligibility Requirements
| Participation Fee | 200 | ||||||||||||||||
| Eligibility Documents |
Legal Qualification
|
Bid Security Amount: 320,000 ETB
Bid Security Form For MSE: Letter from Small and Micro Enterprise,
Bid Security From for Foreign Bidders:
Bid Security Form For Local Bidders: CPO,
Notice:
- Terms and Conditions: ማሳሰቢያ ለተጫራቾች፡- ኮሌጃችን በ2018/2019 የምርት ዘመን ሊያለማው ሰብሎች ፡- - በጨረታው አሸናፊ የሚሆኑ ተጫራቾች የክስካሶና የዘር ሥራ ኮሌጁ በሚመድበው የእርሻ ባለሙያ እየተመሩ ሥራውን መስራት ይኖርባቸዋል፡፡ - ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረተው የለማ መሬት የክስካሶ እና የዘር ሥራ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የዋስትና ሠነድ CPO ብር 320,000.00(ሶስት መቶ ሃያ ሺህ) ብቻ የባንክ ዋስትና(CPO) በአጋርፋ የግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጅ ስም በማዘጋጀት ከጨረታ መክፈቻው ቀን በፊት አዲስ አበባ 22/ሃያ ሁለት/ አካባቢ ከአዲስ ሕይወት ሆስፒታል ፊትለፊት የሚገኘው አላጌ የግብርና ኮሌጅ ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚገኘው የኮሌጃችን (አጋርፋ ግ/ቴ/ሙ/ት/ትና ሥ/ኮሌጅ) ጉዳይ አስፈጻሚ ጽ/ቤት በመቅረብ ማስረከብ ይኖርባቸዋል፡፡ - የሚሰራው የእርሻ ኪራይ አገልግሎት ግዥ ስራ ክስካሶ 1000 ሄክታር እና ዘር 1000 ሄ/ር ሲሆን በሲስተሙ ላይ ሄክታር የሚል መለኪያ ስለሌለ በሜትር ስኩዌር የተቀመጠ በመሆኑ 1ሄ/ር=10,000 ሜ.ር ስኩዌር ስሌት 1000ሄ/ር=10,000,000 ሜትር ስኩዌር በመሆኑ ዋጋው መሞላት ያለበት በሲስተሙ ላይ በሚጠይቀው መለኪያ የሂሳብ ስሌት መሆን አለበት፡፡ - የጨረታው አሸናፊ ያልሆኑ ተወዳዳሪዎች ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ ያስያዙት የባንክ ዋስትና(CPO) የጨረታ ውጤት ከተገለጸ 7(ሰባት) ቀን በኋላ አሸናፊ ድርጅቶች ውሉን እንደፈረሙ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡ - የጨረታው አሸናፊ የአሸነፉትን የእርሻ ሥራ የርክክብ ማጠናቀቂያ ጊዜያቸው በአጭር ጊዜ ውስጥ ሆኖ በውል ስምምነት ውስጥ የሚገለጽ ይሆናል፡፡ - ለዘር ስራ አሸናፊ ሚሆነው ድርጅት የዘር መዝሪያ ማሽን፣ትራክተር ለዘር መዝሪያ ማሽኑ እና ለዘር አልባሽ በቂ የእርሻ መሽነሪዎችን ማዘጋጀትና ማቅረብ አለበት፡፡ - ለዘር ስራ አሸናፊ የሚሆነው ድርጅት ኮሌጁ ለስራው ጥሪ ሲያቀርብለት የዘር ስራውን ይጀምራል ፡፡ - ኮሌጁ የተሻለ መንገድ ከአገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ተጫራቾች ማብራሪያ ቢፈልጉ፡- - 0910296507 አቶ አሳልፍ ትርፌ ወይም -0922565819 አቶ አልይ ዑመር በመደወል ማብራሪያ መጠይቅ ይችላሉ::
Address:
- Procuring Entity: Agarfa ATVET , Ministry of Labor and Skills
- Country: Ethiopia
- Town: Agarfa
- Street: Agarfa ATVET College
- Room Number: 4
- Telephone: +251922565819
- Email: aliyioumer19@gmail.com
- Po Box: 15
- Fax: 15
Tender details
- Deadline: 2026-07-20
- Bid closing time: 16:00
- Bid opening: 2026-07-20 16:30
- Region: Afar
- Publishing entity: Ministry of Labor and Skills (MoLS)
- Buyer address: ላም በረት ማእድን ሚንስቴር ፊት ለፊት የስራና ክህሎት ሚ/ር አዲሱ ህንጻ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር A403
- Bid bond: 320,000 Birr
- Bid document price: 200
- Published: Jul 09, 2026
- Posted at: 2026-07-09T07:40:50.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.