በፈለገ ህይወት የቅ/አ/ እና መካ/ደ/ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም በፀደቀው በጀት ለመምህራንና ሰራተኞች የት/ቤቱ የሻይ ክበብ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል
Description
የክበብ ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 001/ 2018 ዓ.ም
በፈለገ ህይወት የቅ/አ/ እና መካ/ደ/ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም በፀደቀው በጀት ለመምህራንና ሰራተኞች የት/ቤቱ የሻይ ከበብ አወዳድሮ ማስራት ይፈልጋል።
1- በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው ፤ የዘመኑ ግብር የከፈሉ መሆናቸው፤ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ
2- የብራና ሰላም የተረጋገጠ QR ደረሰኝ ተጠቃሚ የሆኑ፤
3- ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ከጠዋቱ 2:30 እስከ 11፡30 የጨረታ ሰነዱን ከግዥ ክፍሉ የማይመለስ 100.00 (አንድ መቶ ብር) ብቻ በመክፈል መውስድ ይችላሉ:: ዋጋዎቹ በተዘጋጀው ስነድ ላይ ይሙሉ የድርጅቱ ስም ማህተምና ፊርማ በትከክል ፖስታው ላይ መያያዝ አለበት።
4- የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ 2,000.00(ሁለት ሺህ ብር) ማያያዝ አለበት።
5. የጨረታ ሰነዱ በጋዜጣ ላይ ለ10 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ ከዋለ በኋላ በ11ኛው ቀናት 4:00 ታሽጎ 4:30 ይከፈታል። የበአል ቀን ከሆነ በማግስቱ በተመሳሳይ ስዓት ይከፈታል። ጨረታው ተሟልቶ ከተመለሰ በተገኘው ሰው የሚከፈት ይሆናል።
6- የጨረታ አሸናፊው በተጫራቾች መመሪያ በተጠቀሰው መሰረት የጨረታ አሸናፊነቱ በጽሑፍ በተገለፀ በ7 ቀናት ውስጥ ውሉን መዋዋል ይጠበቅበታል።
7- አሸናፊ ተጫራቾች ውሉን ሲፈፅሙ የመልካም ስራ አፈፃፀም ዋስትና 10% (አስር በመቶ)ዋስትና ማስያዝ አለባቸው።
8- አሸናፊ ተጫራቾች የሚሰሩበትን የክበብ ኪራይ በየወሩ የሚያስገቡትን የብር መጠን ማስገባት ይኖርባቸዋል።
9- መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ ፡- ከሰባተኛ ወደ አብነት የሚወስደው መንገድ ከቶታል ዝቅ ብሎ በቀድሞው በወረዳ 02 ቅያስ ባለው ገባ ብሎ
ስልክ ቁጥር 011-827-9895 / 09 84-14 72-32
የፈለገ ህይወት የቅ/አ/ እና መካ/ደ/ት/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-08-03
- Bid closing time: 10:00
- Bid closing (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን 4:00 ሰዓት
- Bid opening: 2026-08-03 10:30
- Bid opening (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን 4:30 ሰዓት
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Felege Hiwot Elementary School
- Buyer address: ከሰባተኛ ወደ አብነት በሚወስደው መንገድ አዲስ ከተማ ክ/ከ ወረዳ 2 ባለው ቅያስ ወደ ውስጥ ገባ ብሎ
- Bid bond: 2,000.00 ብር
- Bid document price: 100.00 ብር
- Published: Jul 24, 2026
- Posted at: 2026-07-24T07:41:31.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.