Audio-visual, photography and graphic design

ዳሸን ባንክ የቡና እርሻ ባለበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል

Description

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ

የሐራጅ ቁጥር ዳባ/0027/26

ዳሸን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/11 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የሚከተሉትን ተበዳሪ ወይም አስያዥ ንብረት ባለበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል::

.

የተበዳሪው ስም

አበዳሪው ቅርንጫፍ

የአስያዥ ስም

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ

የካርታ ቁጥር

የቦታው ስፋት

የንብረቱ አገልግሎት

የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር

ጨረታው የሚካሄድበት

ዞን

ወረዳ

ቀበሌ

ቀን

ሰዓት

1

ወልደየሱስ ቢዝነስ /የተ/የግ/ማህበር

ባልቻ

ኮዶ ኮፊ አግሮ / የተ/የግ/ማህበር

ሸካ

ማሻ

ኡዋ

1157/ 441/2010

150 ሄክታር

የቡና እርሻ

26,465,788.70

28/12/2018 .

4:00 - 6:00

ማሳሰቢያ

1. ተጫራቾች የጨረታዉን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ በዳሽን ባንክ ስም በተዘጋጀ ክፍያ ማዘዣ (C.P.O) በጨረታው ዕለት ይዘው በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ::

2. ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀን እና ሰዓት ንብረቱ በሚገኝበት አድራሻ ይካሄዳል::

3. ለመንግስት የሚከፈል ግብር ፣ ታክስ ፣ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ ፣እና ሌላ ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዢው ይከፍላል::

4. ከፍተኛ ዋጋ የሰጠው ተጫራች በጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው ከባንኩ አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ በፅሑፍ ሲደርሰው ብቻ ነው።

5. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል:: ባይከፍል ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም:: በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያሲያዙት ሲፒኦ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል::

6. በጨረታው ላይ አስያዥና ተበዳሪ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት ይችላሉ፤ ባይገኙ ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል::

7. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሠዓት 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል::

8. ጨረታው ተጀምሮ በተቀመጠው ሰዓት ውስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል::

9. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0111-704 953 ወይም 0111-704 038 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል::

ዳሸን ባንክ አ.ማ.


Tender details

  • Deadline: 2026-09-03
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid opening: 2026-09-03 12:00
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Dashen Bank S.C.
  • Bid bond: 25%
  • Published on: Addis Zemen (Jul 27, 2026), Reporter (Jul 26, 2026)
  • Posted at: 2026-07-27T10:50:47.000Z
← Back to all tenders