School and institutional furniture

የሀረሪ መንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ለሞዴል ት/ቤት ቁሳቁስ ግዥ የተለያዩ እቃዎችን በእስትራቴጂክ ግዥ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

የሀረሪ መንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ለሞዴል ት/ቤት ቁሳቁስ ግዥ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በእስትራቴጂክ ግዥ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

.

የግዥ//

የእቃው አይነት መግ

የጨረታ ማስከበሪያ መጠን በብር

የእቃው አይነት

1

PPPDSO/002/19

Furniture

200,000.00

63

2

PPPDSO/003/19

Electronics

150,000.00

19

3

PPPDSO/004/19

Sport and physical Education items

50,000

36

4

PPPDSO/005/9

Laboratory Equipment Biology AND Laboratory Equipment chemistry

150,000

56

5

PPPDSO/006/19

ሎት 1 Bilogy laboratory chemicals

ሎት 1, 30,000

13

ሎት 2 chemistry laboratory chemicals

ሎት 2, 70,000

89

6

PPPDSO/007/19

ሎት 1 Physics Laboratory Equipment

ሎት 1,- 50,000

55

ሎት2 Mathematics Laboratory Equipment

ሎት 2, 30,000

43

ሎት 3 Social Science Laboratory Equipment

ሎት 3- 30,000

26

1. የብቃት መስፈርቶች፡- ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ የተጠየቁ ህጋዊነትን የሚያመለክቱ ሰነዶች ቅጂ እና ሌሎች በጨረታ ሰነዱ የተጠየቁ ከስራው ጋር የተያያዙ ሰነዶችን ከጨረታው መልስ ጋር ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።

2. ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ፡- ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ለ60 ቀናት ይሆናል።

3. የጨረታ ማስከበሪያ፡- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ (ጥሬ ገንዘብ ክፍያ ማዘዣ) ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት ስም ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።

4. የጨረታ ሰነድ ግዥና ቋንቋ፡- የጨረታ ሰነዱ የተዘጋጀው በአማረኛ ቋንቋ ነው። በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ ተጫራች በጽ/ቤቱ ግዥ ፋይናንስና ንብረት ስራ ክፍል ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነዶች 1000 /አንድ ሺ ብር / ብር በመክፈል ሰነድ መግዛት ይችላሉ።

5. የጨረታው አቀራረብ እና አይነት፡-

5.1. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የጨረታ ሰነዳቸውን በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።

5.2. የጨረታው ዓይነት PPPDSO/002/19, PPPDSO/003/19, PPPDSO/004/19, PPPDSO/005/19, PPPDSO/006/19, PPPDSO/007/19 ሁሉም ባለአንድ ኤንቨሎፕ ሲሆኑ ተጫራቾች ቴክኒካልና ፋይናንሺያል ሰነዶቻቸውን በጨረታ መመሪያው መሠረት በማያያዝ ለእያንዳንዳቸው አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ ማቅረብ አለባቸው።

6. የጨረታ መክፈቻና መዝጊያ ቀን፡-

6.1. የግዥ መለያ ቁጥር PPPDSO/002/2019 ጨረታ ሰነዱ የሚከፈትበት እና የሚዘጋበት ቀን በ15/12/2018 ከጠዋቱ በ4:15 ተዘግቶ፤ በ4:30 በጽ/ቤቱ አዳራሽ ይከፈታል። የግዥ መለያ ቁጥር PPPDSO/003/2019 ጨረታ ሰነዱ የሚከፈትበት እና የሚዘጋበት ቀን በ18/12/2018 ከጠዋቱ በ4:15 ተዘግቶ፤ በ4:30 በጽ/ቤቱ አዳራሽ ይከፈታል። የግዥ መለያ ቁጥር PPPDSO/004/2019 ጨረታ ሰነዱ የሚከፈትበት እና የሚዘጋበት ቀን በ20/12/2018 ከጠዋቱ በ4:15 ተዘግቶ፤ በ4:30 በጽ/ቤቱ አዳራሽ ይከፈታል። የግዥ መለያ ቁጥር PPPDSO/005/2019 ጨረታ ሰነዱ የሚከፈትበት እና የሚዘጋበት ቀን በ22/12/2018 ከጠዋቱ በ4:15 ተዘግቶ፤ በ4:30 በጽ/ቤቱ አዳራሽ ይከፈታል።የግዥ መለያ ቁጥር PPPDSO/006/2019 ጨረታ ሰነዱ የሚከፈትበት እና የሚዘጋበት ቀን በ25/12/2018 ከጠዋቱ በ4:15 ተዘግቶ፤ በ4:30 በጽ/ቤቱ አዳራሽ ይከፈታል። የግዥ መለያ ቁጥር PPPDSO/007/2019 ጨረታ ሰነዱ የሚከፈትበት እና የሚዘጋበት ቀን በ27/12/2018 ከጠዋቱ በ4:15 ተዘግቶ፤ በ4:30 በጽ/ቤቱ አዳራሽ ይከፈታል።

7. ከላይ የተጠቀሱት ቀናት በዓላት ወይም ዝግ ከሆኑ በሚቀጥለው የስራ ቀን ጨረታው የሚከፈት ይሆናል።

8. የመሰረዝ መብት፡ መ/ቤቱ አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

9. የመ/ቤት አድራሻ፡- ለበለጠ መረጃ 09 15 09 98 03 ይደውሉ።

10. ጨረታው የሚከፈትበት ቦታ፡- የሀረሪ ህዝብ ክልል የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ጽ/ቤት ሐረር አራተኛ አደባባይ 100 ሜትር ወረድ ብሎ በሚገኘው ዘቢዳ ሕንፃ አራተኛ ወለል።

https://WWW.facebook.com/hppdso

web site https//hppdso.gov.et 

Telegram https:t.me//hppds2

በሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-09-02
  • Bid closing time: 10:15
  • Bid closing (note): የጨረታው መዝጊያ ቀን በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-09-02 10:30
  • Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀን በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Region: Hareri
  • Publishing entity: Hareri People Regional State Public Procurement and Property Disposal Service
  • Buyer address: የሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት አሚር ሀቦባ ስቴድየም ፊት ለፊት ቢሮ ቁጥር 002
  • Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid document price: 1,000.00 ብር ለእያንዳንዱ ሰነድ
  • Published on: Addis Zemen (Aug 06, 2026)
  • Posted at: 2026-08-06T08:14:44.000Z
← Back to all tenders