House and Building Sale

ዓባይ ባንክ አ.ማ የመኖሪያ የንግድ እና ለኢንዱስትሪ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር አባይ 80/2018

ማስታወቂያ ቁጥር አባይ 80/2018

ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

ተ.ቁ

የተበዳሪው ስም

የንብረት አስያዥ ስም

የንብረቱ አድራሻ

የቦታው ስፋት

የባለቤትነት ማረጋገጫ /ይዞታ ልዩ መለያ.ሰነድ (ካርታ)ቁጥር 

የንብረቱ አይነት

የጨረታው መነሻ ዋጋ 

ጨረታው የሚከናወንበትጊዜ

አበዳሪው ቅ/ፍ

ከተማ

ወረዳ/ ቀበሌ

የቤት.ቁ

ቀን

ሰዓት

1

ሙሉጌታ ሽፈራው

ሽፈራው ገላው

ቁጭ

ቁጭ

01

-

200 /

522/2012

የንግድ

 

753,452.00

 

መስከረም 12/2019

ከሰዓት 800-10:00

2

ሙሉጌታ ሽፈራው

ሽፈራው ገላው

ቁጭ

ቁጭ

01

-

190 .

30/08

ለመኖሪያ

747,577.00

መስከረም 12/2019

ጠዋት 400-6:00

3

ሙሉጌታ ሽፈራው

ተበዳሪው

ቁጭ

ቁጭ

01

-

300 .

 

84/07

 

ለመኖሪያ

1,529,840.00

 

መስከረም 13/2019

ከሰዓት 800-10:00

4

አዕምሮ መኮንን

ተበዳሪው

ቁጭ

ቁጭ

02

-

200 .

 

199/2010

 

ለመኖሪያ

770,964.00

 

 መስከረም 13/2019

ጠዋት 400-6:00

5

ካሳዬ ዘውዴ

ተበዳሪው

ቁጭ

ቁጭ

01

-

250 /

 

747/2012

 

ለመኖሪያ

534,930.00

 

መስከረም 13/2019

ከሰዓት 800-10:00

6

ፋሲካው እስከመቼ

ተናኜ ፀጋዬ

ቁጭ

ቁጭ

01

-

250 /

 

448/2011

ለመኖሪያ

444,377.00

 

መስከረም 14/2019

ጠዋት 400-6:00

7

አያሌው ዱጋሳ

ተበዳሪው

ቁጭ

ቁጭ

01

-

 

300 /

 

99/2014

 

ለመኖሪያ

1,848,281.00

 

መስከረም 14/2019

ከሰዓት 800-10:00

8

ፀጋዬ ሙሉነህ

ተበዳሪው

አዘና

አዘና

01

-

200 /

 

1465/14

 

ለመኖሪያ

552,799.00

 

መስከረም 15/2019

ጠዋት 400-6:00

 

9

ገደፋው አይቼው

አታለል ፀጋ

እንጅባራ

እንጅባራ

02

 

180/

 

888/09

 

የንግድ

6,601,711.00

 

መስከረም 15/2019

ጠዋት 400-6:00

 

10

አስረሳ ታምር

የተበዳሪው

እንጅባራ

እንጅባራ

03

 

545 /

 

064/13

 

ለኢንዱስትሪ

6,759,790.00

 

መስከረም 12/2019

ከሰዓት 800-10:00

11

ወይንናት ዳንግላ ብድር እና ቁጠባ  ኦሶሲየሽን

ረገመው ጥላሁን

ዳንግላ

ዳንግላ

05

-

200/

 

231/1037

ለመኖሪያ

652,416.00

 

መስከረም 12/2019

ጠዋት 400-6:00

 

12

ወይንናት ዳንግላ ብድር እና ቁጠባ  ኦሶሲየሽን

ጌታቸው

አለነ

ዳንግላ

ዳንግላ

04

-

150 .

 

555//1108

 

ለመኖሪያ

605,819.00

 

መስከረም 13/2019

ከሰዓት 800-10:00

13

አብርሃም አምባዬ

ተበዳሪው

ዚገም

ኢንጂባራ

01

-

200 .

 

234/13

ለመኖሪያ

2,757,371.27

 

መስከረም 13/2019

ጠዋት 400-6:00

 

14

መስፍን መኮንን

ፈቃደ ታረቀኝ

ዘንባባ

 አዴት

03

-

1,500.60 /

ከአ/5839/2009

ለኢንዱስትሪ

 

2,689,582.15

 

መስከረም 13/2019

ከሰዓት 800-10:00

15

አማረ ደሴ

ተበዳሪው

እንጅባራ

ቲሊሊ

01

 

250 .

 

7837/2007

 

ለመኖሪያ

750,529.00

 

መስከረም 13/2019

ከሰዓት 800-10:00

 ማሳሰቢያ

  1. ተጫራቾች  የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን ወይም ሃያ አምስት በመቶ (25%) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (CPO) በማቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ መወዳደር ይችላሉ። በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረጋል።
  2. የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል። ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም።
  3. ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል። የባንኩን የብድር መመሪያ መስፈርት ለሚያሟላ ገዢ ባንኩ የከፊል ብድር ሊሰጥ ይችላል። ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታው አይገደድም።
  4. ከተራ ቁጥር 1-12 የተጠቀሱት ቤቶች ጨረታ የሚካሄደው በአበዳሪው ቅርንጫፍ ሲሆን በተራ ቁጥር 13 የተጠቀሰው ቤት ጨረታ የሚካሄደው ኢንጂባራ ቅርንጫፍ ሲሆን በተራ ቁጥር 14 የተጠቀሰው ቤት ጨረታ የሚካሄደው አዴት ቅርንጫፍ ሲሆን በተራ ቁጥር 15 የተጠቀሰው ቤት ጨረታ የሚካሄደው ቲሊሊ ቅርንጫፍ ይሆናል።
  5. ውዝፍ የሊዝ ክፍያ፤ተጨማሪ እሴት ታክስ የስም ማዘዋወሪያ እና ሌሎች ውዝፍ ክፍያዎች እንዲሁም ገዥ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮችን ገዢው/ አሸናፊው ይከፍላል:።
  6. ባንኩ  የተሻለ አማራጭካገኘበጨረታውአይገደድም።

ለበለጠ ማብራሪያ በስ.ቁ 011 554 9736 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ:።


Tender details

  • Deadline: 2026-09-25
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-09-25 12:00
  • Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Abay Bank S.C.
  • Bid bond: 25%
  • Published on: Reporter (Aug 09, 2026)
  • Posted at: 2026-08-10T11:35:51.000Z
← Back to all tenders