House and Building Sale
ወጋገን ባንክ አ.ማ. ንብረቶች በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
ለመጀመርያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
ወጋገን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 መሰረት ከዚህ በታች የቀረቡትን የመያዣ ንብረቶች በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሽጥ ይፈልጋል::
|
ተቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪው ቅርንጫፍ |
የንብረቱ አድራሻ |
የንብረቱ ዓይነት (አገልግሎት) |
የቦታው ስፋት |
የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር |
የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር
|
ጨረታው የሚከናወንበት ጊዜ
|
|||
|
ክልል/ ከተማ |
ከተማ/ክ/ ከተማ |
ወረዳ/ቀበሌ
|
ቀን |
ሰዓት
|
||||||||
|
1 |
አቶ መኩርያ ባሳየ ጎዮ |
መኩርያ ባሳየ እና ቤት ዉቤ ዮሃንስ
|
ስታዲየም |
ሲዳማ |
ሀዋሳ |
ሀዋሳ |
መኖርያ ቤት |
370 ካ.ሜ |
20303 |
6,117,746.71 |
መስከረም 04 ቀን 2019 ዓ.ም |
ከጧቱ 3፡00 -6:00 ሰዓት |
|
ሲዳማ |
ሀዋሳ |
ሀዋሳ |
መኖርያ ቤት |
370 ካ.ሜ |
572 |
6,043,044.61 |
||||||
|
ሲዳማ |
ሀዋሳ |
መናሃርያ |
የንግድ ቦታ |
800 ካ.ሜ |
31154 |
14,407,485.75 |
መስከረም 04 ቀን 2019 ዓ.ም |
ከቀኑ 7፡00 እስከ 10፡00 ሰዓት |
||||
|
ሲዳማ |
ሀዋሳ |
መናሃርያ |
የንግድ ቦታ |
800 ካ.ሜ |
28076 |
15,269,994.61 |
||||||
|
2 |
ታይም ኮፊ ኃ/የተ/የግል ማህበር
|
|
ስታዲየም |
ሲዳማ |
ሀዋሳ |
መናሃርያ |
የንግድ ቦታ |
720 ካ.ሜ |
00408/06 |
23,715,534.27
|
መስከረም 05ቀን 2019 ዓ.ም |
ከጧቱ 3፡00 -6:00 ሰዓት
|
ማሳሰቢያ
- ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው የጨረታ መነሻ ዋጋ ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (CPO) በወጋገን ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት በጨረታው ዕለት በመቅረብና በመመዝገብ በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ::
- የጨረታ አሸናፊ ከባንኩ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ከተሰጠው ቀን ጀምሮ ቀሪውን ገንዘብ በ15 /አስራ አምስት/ ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል::
- ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፣ ላላሸነፉት ተጫራቾች ግን ያስያዙት ሲፒኦ ወዲያዉኑ ይመለስላቸዋል::
- በጨረታው አሸናፊ ለሆነ፤ የባንኩን የብድር ፖሊሲ፤ መመሪያ እና ቅድመ ሁኔታ ለሚያሟላ ተጫራች ባንኩ በውስጥ መመሪያ መሰረት ብድር ሊያመቻች ይችላል::
- የተጫራቾች የምዝገባ ሰዓት፣ ከጧቱ 3፡00 - 4፡00 ሰዓት ድረስ እና ከቀኑ 7፡00 - 8፡00 ሰዓት ብቻ ሲሆን ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ ለእያንዳንዱ ንብረት የሚመደበው የጥሪ ሰዓት 30 ደቂቃ ብቻ ነው:: ሆኖም የጨረታው መጠናቀቂያ ሰዓት ድረስ አሸናፊው ካልተለየ አሸናፊ እስኪለይ ድረስ ጨረታው ይቀጥላል::
- በጨረታው የተሻለ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ጨረታውን ካካሄደው ከባንኩ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ይባላል::
- ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል::
- ጨረታው በባንኩ ሀዋሳ ዲስትሪክት ጽ/ቤት የሚካሄድ ይሆናል::
- ለሀራጅ ጨረታ የቀረበውን ንብረት ለመጎብኘት የሚፈልግ ተጫራች የጨረታው ቀን ከመድረሱ በፊት ከባንኩ ጋር ቀጠሮ በማስያዝ መጎብኘት ይችላል::
- ተበዳሪው/ንብረት ኣስያዥ/ ወይም ሁለቱም በጨረታው ቀን እና ሰዓት በቦታው ላይ መገኘት ይችላሉ:: ነገር ግን ተበዳሪው /ንብረት አስያዡ/ በጨረታ ቀን እና ሰዓት በቦታው ባይገኝ ጨረታው በሌለበት ይካሄዳል:: ከዚህ በተጨማሪ ጨረታው ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች ወይም የተጫራቾች ህጋዊ ተወካዮች ብቻ ናቸው::
- ማንኛውንም ለመንግስት ሊከፈል የሚገባውን ክፍያ የተጨማሪ እሴት ታክስ ክፍያን ጨምሮ ሙሉ በሙሉ የጨረታው አሸናፊ የሚከፍል ይሆናል::
- ለበለጠ ማብራሪያ ወይም የጉብኝት ቀጠሮ ለማመቻቸት ወጋገን ባንክ አ.ማ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት 011-558-18-37፣ የሀዋሳ ዲስሪክት ጽ/ቤት 046-212-2288 እና 046-212-0897 መደወል ይችላሉ::
- ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም::
ወጋገን ባንክ አ.ማ.
Tender details
- Deadline: 2026-09-15
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-09-15 12:00
- Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Wegagen Bank S.C.
- Bid bond: 25%
- Published on: Reporter (Aug 16, 2026)
- Posted at: 2026-08-17T08:32:36.000Z