House and Building Sale

የፌዴራል ፍ/ቤቶች የፍርድ አፈጻጸም ጽ/ቤት የጨረታ ማስተካከያ ማስታወቂያ አውጥቷል

Description

ማስታወቂያ

በፍ/ባለመብት እነ ካሳሁን ፍስሃ እና በፍ/ባለዕዳ እነ ጸዳለ ወ/ማርያም መካከል ስላለው የፍ/አፈጻጸም ክርክር ጉዳይ በሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ታትሞ በወጣው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ገፅ 21 ላይ ስለይዞታው ተጨማሪ መረጃ እንዲካተት በማስፈለጉ ተጨማሪ በዚህ መሰረት የመንገድ ጥናት 75.82 ካ/ሜ የሚነካው ተብሎ የሐራጅ ማስታወቂያው የተካተተ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የፌዴራል ፍ/ቤቶች የፍርድ አፈጻጸም ጽ/ቤት

 ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://tender.2merkato.com/admin/tenders/6a6b12660a538a2e6c000001/edit 


Tender details

  • Deadline: 2026-09-02
  • Bid closing time: 15:30
  • Bid opening: 2026-09-02 15:30
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Federal Courts Judgement Execution Directorate
  • Published on: Addis Zemen (Aug 18, 2026)
  • Posted at: 2026-08-18T08:28:44.000Z
← Back to all tenders