House and Building Sale
ኦሞ ባንክ አ.ማ. ወልቂጤ ዲስትሪክት የመኖሪያ ቦታ G+0 ባሉበት ግልፅ ጨረታ መሸጥ ይፈልጋል
Description
የሁለተኛ ዙር የሐራጅ ማስታወቂያ
ኦሞ ባንክ አማ ወልቂጤ ዲስትሪክት በአዋጅ ቁጥር 97/90ዓ/ም፣98/90ዓ/ም በተሰጠዉ መሰረት ለብድር መያዣነት በዋስትና በባንኩ ተይዘዉ እዳቸዉ ያልተከፈለ እና የመክፈያ ጊዜያቸዉ ያለፉ ንብረቶችን ባሉበት በሁለተኛ ዙር ግልፅ ጨረታ መሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የዋስትናዉ አይነት |
አድራሻ |
ስፋት ካ.ሜ |
የባንኩ ቅርንጫፍ |
የተበዳሪው ስም |
የዋሱ ስም |
ዝ/መ/ዋጋ/በብር |
የጨረታዉ ቀን/ቦታ |
|
1 |
የመኖሪያ ቦታ G+0
|
እንሴኖ |
500 ካ.ሜ |
አድራሻ |
አቶ ነጋሽ ናስር እና ድሎ አህመድ |
አቶ ነጋሽ ናስር እና ድሎ አህመድ |
456,868.20
|
ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንከ ወልቂጤ ዲስትሪክት 4፡00 |
|
2 |
የመኖሪያ ቦታ G+0
|
እንሴኖ |
199.25 ካ.ሜ |
እንሴኖ |
አቶ ሸምሱ አባጋሮ |
አቶ ሸምሱ አባጋሮ |
522,691.20
|
ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንከ ወልቂጤ ዲስትሪክት 4፡00 |
|
3 |
የመኖሪያ ቦታ G+0
|
እንሴኖ |
200 ካ.ሜ |
እንሴኖ |
አቶ ነስሩ ሻይቾ
|
አቶ ነስሩ ሻይቾ |
496,925.99
|
ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንከ ወልቂጤ ዲስትሪክት 4፡01 |
|
4 |
የመኖሪያ ቦታ G+0
|
ኬላ
|
196 ካ.ሜ |
እንሴኖ |
አቶ እሱባለው ጌታሁን |
አቶ ጀንበር ዘነበ |
596,869.60 |
ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንከ ወልቂጤ ዲስትሪክት |
|
5 |
የመኖሪያ ቦታ G+0
|
ኬላ
|
237.5 ካ/ሜ
|
ኬላ
|
አቶ ደጀኔ መንግስቱ
|
አቶ ደጀኔ መንግስቱ |
915,258.48
|
ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንከ ወልቂጤ ዲስትሪክት |
|
6 |
የመኖሪያ ቦታ G+0 |
ኬላ
|
295 ካ/ሜ |
ኬላ
|
አቶ በላይነህ ሳህሌ |
አቶ ያለዉ ለማ |
752,698.44
|
ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንከ ወልቂጤ ዲስትሪክት |
|
7 |
የመኖሪያ ቦታ G+0 |
ኬላ
|
100 ካ/ሜ |
ኬላ |
አቶ ገዛህኝ ማሩ |
አቶ ገዛህኝ ማሩ |
526,987.30
|
ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንከ ወልቂጤ ዲስትሪክት |
|
8 |
የመኖሪያ ቦታ G+0 |
ኬላ |
219.07 ካ/ሜ |
ኬላ |
አቶ እንዳለ ፋንቱ |
አቶ እንዳለ ፋንቱ |
675,893.92
|
ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንከ ወልቂጤ ዲስትሪክት |
|
9 |
የመኖሪያ ቦታ G+0 |
ኬላ
|
285.36 ካ/ሜ |
ኬላ
|
አቶ ፍሬዉ አስፋዉ |
አቶ ፍሬዉ አስፋዉ |
639,257.85
|
ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንከ ወልቂጤ ዲስትሪክት |
|
10 |
የመኖሪያ ቦታ G+0
|
አረቅጥ |
230.65 ካ/ሜ |
አረቅጥ |
ይሳኮር አርጋ
|
ይሳኮር አርጋ
|
1,019,113.34
|
ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንከ ወልቂጤ ዲስትሪክት 4፡00 |
|
11 |
የመኖሪያ ቦታ G+0
|
አረቅጥ |
188 ካ/ሜ |
አረቅጥ |
ምስጋኑ አወል
|
ዱላት ሰብልጋ
|
1,704,806.94
|
ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንከ ወልቂጤ ዲስትሪክት 4፡00 |
|
12 |
የመኖሪያ ቦታ G+0
|
አረቅጥ |
336.5 ካ/ሜ
|
አረቅጥ |
የርሞጀት ካፌ ቤት
|
የርሞጃት ደንዱላ እና አሊ ሙዝየን |
1,019,113.34
|
ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንከ ወልቂጤ ዲስትሪክት 4፡00 |
|
13 |
የመኖሪያ ቦታ G+0
|
አረቅጥ |
160ካ/ሜ
|
አረቅጥ |
ባምላክ መካከለኛ ከኒሊክ |
ሙባሪከ አሜን
|
790,973.53
|
ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንከ ወልቂጤ ዲስትሪክት 4፡00 |
የጨረታው ደንብ እና ሁኔታዎች
- ተጫራቾች የጨረታዉን መነሻዋጋ 10% በመቶ፣ የጨረታ ማስከበሪያ ቦንድ በባንክ ክፍያ ማስያዣ ሲ.ፒ.ኦ. አሰረተዉ ከጨረታዉ ቀን በፊት ማስያዝ /በጨረታዉ ዕለት ጨረታዉ ከመከፈቱ በፊት ይዘዉ መቅረብ/በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፤
- የጨረታዉ በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰዉ ቀን እና ሠዓት ባለ ዕዳዎች ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ ፤ተጫራቾች ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ እና ታዛቢዎች በተገኙበት በቅደም ተከተላቸዉ መሰረት በኦሞ ባንክ ኢማ. ወ/ጤ/ዲስ/ት ይደረጋል፤
- የጨረታዉ አሸናፊ ተጫራች ያሸነፈበትን ዋጋ በ15ቀናት ዉስጥ ለባንኩ ገቢ ማድረግ አለበት፤
- ከላይ በተጠቀሰዉ ጊዜ ዉስጥ ገቢ የማያደርግ ተጫራች ካለ ጫራታዉ ተሰርዞ ያስያዘዉ ገንዘብም አይመለስለትም።
- ጨረታዉን ለሚያሸንፍ ተጫራጭ፣ በባንኩ ደንብ እና መመሪያ መሰረት አስፈላጊ ማስረጃዎችን በማሟላት የብድር ሁኔታን በተመለከተ የብድር ዳሬክቶሬትን ማማከር እንዲችል ይደረጋል፤
- የስመ-ንብረት ዝዉዉር ሁኔታን በተመለከተ ባንኩ ለሚመለከተዉ አካል አስፈላጊዉ ማስረጃ እና በገላጭ ደብዳቤዎች ያሳዉቃል
- ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ፣ብድሩ ከተከፈለ ጫረታዉ ሙበሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ይሆናል፤
- ለመንግስት የሚከፈሉ አሰፈላጊ ክፍያዎች ግብር፣ ተጨማሪ እሴት ታካስ(VAT) እና ሌሎች ዉዝፍ ከፍያዎች በተጫራቹ ይከፈላሉ።
- ለተጨማሪ መረጃ እና ዝርዝር ሁኔታዎችን በባንኩ ስልክ.ቁ. 011-330-0100 ኦሞ ባንክ አ. ማ ወልቂጤ ዲስትሪክት ማግኘት ይቻላል።
ኦሞ ባንክ አ.ማ ወልቂጤ ዲስትሪክት
Tender details
- Deadline: 2026-09-09
- Bid closing time: 10:00
- Bid closing (note): ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንክ ወልቂጤ ዲስትሪክት 4፡00 ሰዓት
- Bid opening: 2026-09-09 10:00
- Bid opening (note): ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንክ ወልቂጤ ዲስትሪክት 4፡00 ሰዓት
- Region: Central Ethiopia
- Publishing entity: OMO Bank S.C. Welkite District
- Bid bond: 10%
- Published on: Addis Zemen (Aug 21, 2026)
- Posted at: 2026-08-21T11:26:59.000Z