Accounting and Auditing, Accounting System Design
ጊዜ ገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላ/የተ/የህ/ስ/ማህበር በ2018 ዓ/ም የሰራውን ሒሳብ በውጪ ኦዲተር አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
ጊዜ ገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላ/የተ/የህ/ስ/ማህበር በ2018 ዓ/ም የሰራውን ሒሳብ በውጪ ኦዲተር አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል ።
በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘረውን መስፈርት የምታሟሉ መጫረት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ።
- አስፈላጊ ዶክመንቶች በሙሉ ማቅረብ የሚችል
- የዘመኑን የስራ ግብር የከፈሉ
- ህብረት ስራ ማህበር ኦዲት በማድረግ ልምድ ያለው
- ስራውን ሰርቶ ለማጠናቀቅ የሚወስድበት ጊዜ እና ገንዘብ በመጥቀስ መጫረት ትችላላችሁ
- የሚመረመሩ ዶክመንቶች
- ገቢ ደረሰኝ 32 ቦክስ ፋይል
- JV3 ቦክስ ፋይል
- PV 7 ቦክስ ፋይል
- PCPV 1 ቦክስ ፋይል
- ሌሎች አስፈላጊ ዶክመንቶች በአጠቃላይ
ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ7 ተከታታይ የስራ ቀናት ቢሮ ድረስ በመቅረብ ማስገባት ትችላላችሁ ።
አድራሻ ፦ ሴኤምሲ የተባበሩት እጅጋየሁ ዲባባ ህንፃ 2ተኛ ፎቅ
ስልክ ቁጥር 09-98-19-00-70 / 097970-00-70
ጊዜ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላ/የተ/የህ/ስ/ማህበር
Tender details
- Deadline: 2026-08-29
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ7 ተከታታይ የስራ ቀናት
- Bid opening: 2026-08-29 12:00
- Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: ጊዜ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላ/የተ/የህ/ሥ/ማህበር
- Published on: Addis Zemen (Aug 22, 2026)
- Posted at: 2026-08-22T09:17:47.000Z