House and Building Foreclosure
የንግድ ቤት እና የቤት ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
House and Building ForeclosureSales, Disposals and ForeclosureBusiness, Industry and Factory Foreclosure
South Ethiopia Regional State
Description
የቤት ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሣሽ/ሾች እነ ሕፃን ኢየሩሣለም ዘገዬ ሞግዚት ኮ/ር ዘገዬ መኰንን እና ተከሣሽ/ሾች ፍቅሬ ብርሃኑ መካከል ስለአለው የአፌ/ም ክስ ክርክር ጉዳይ በአረካ ከተማ መሐል ቀበሌ ክልል የሚገኘውን በከተማ ማዘጋጃ ቤት በወ/ሮ ዘሪቱ ታደሰ ስም ተመዝግቦ ያለው በአዋሳኞች በሰሜን የግለሰብ ይዞታ በደቡብ የግለሰብ ይዞታ በምሥራቅ የግለሰብ ይዞታ በምዕራብ መንገድ የሚያዋስነው በካሬ ሜትር 437 የሆነውን --ቤትና ይዞታ ንብረት የተጠቀሰውን የንግድ---ቤት ተሽጦ ለማካፈል ለመስጠት ስለፈለግን በጨረታ መነሻ ዋጋ 2,083,326.75% [ሁለት ሚሊዮን ሰማኒያ ሦስት ሺ ሦስት መቶ ሃያ ስድስት ብር ከ75% ተጫርቶ ለመግዛት የሚፈልግ ካለ በቀን 06/02/2019 ዓ.ም ከጧዋቱ 4:30 ሰዓት ላይ ቤትና ይዞታ በሚገኝበት ቦታ በመገኘት መጫረት የሚትችሉ መሆኑን አውቃችሁ ጨረታውን ያሸነፈው ግለሰብ ካሸነፈበት ጠቅላላ ገንዘብ 20% በዕለቱ ቀሪወን 80% በዐ ቀን ውስጥ ገቢ የሚያደርግ መሆኑን አውቆ እንዲጫረቱ ፍ/ቤቱ አዟል።
የአረካ ከተማ የመ/ደ/ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-10-16
- Bid closing time: 10:30
- Bid opening: 2026-10-16 10:30
- Region: South Ethiopia Regional State
- Publishing entity: Areka City First Instance Court
- Published on: Yedebub Nigat (Aug 15, 2026)
- Posted at: 2026-08-24T10:11:28.000Z