House and Building Sale
ሲንቄ ባንክ መጋዘን፣ ትራክተር እና መኖሪያ ቤት በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 019/2018
ሲንቄ ባንክ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውን እና ተበዳሪዎች በገቡት ውል መሠረት ብድሩን በወቅቱ ባለመክፈላቸው ምክንያት የተረከባቸውን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ንብረቶች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የቀድሞው የንብረቱ ባለቤት |
የንብረቱ ዓይነት |
የባለቤትነት ማረጋገጫ ሠነድ/ሠሌዳ ቁጥር |
የቦታው ስፋት በካሬ ሜትር |
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
|
|
ከተማ |
ክ/ከተማ ቀበሌ/ወረዳ |
|||||||
|
1 |
አቶ ድዳ በየነ |
አቶ ድዳ በየነ |
መጋዘን |
Q/DU/2347/2014 |
800 |
ሸገር |
01ገፈርሳ ጉጂ |
5,930,575,98 |
|
2 |
ኢኮ ፓይፕ ልማት ኃ/የተ/ግል ማህበር |
ቃል ዩኒፎርም |
መጋዘን |
SUL/235/2005
|
5,000
|
ሸገር |
መነአብቹ |
34,744,842.23 |
|
3 |
ራሔል ሐብታሙ |
ሐብታሙ ፍሮምሳ |
መኖሪያ ቤት |
WBIFL/8047/2013 |
160 |
ሆለታ |
ሆለታ |
2,302,897.12 |
|
4 |
ደሚቱ እና ደጀኔ ኃ/የተ/ የግ/ማ |
ቢኒየም ዋቆ |
መኖሪያ ቤት |
B-411/4050/00 |
160 |
ዶዶላ |
መልካ ዋቤ |
1,576,533.20 |
|
5 |
ሰለሞን አዶላ እና ታምራት ኃ/የተ/ግ/ማበር |
ሰለሞን አዶላ እና ታምራት ኃ/የተ/ግ/ማበር |
ትራክተር |
OR-SM4582 |
|
መልካ ሶዳ |
ሶዳ |
4,781,374.05 |
በመሆኑም፦
- ካዛንቺስ በሚገኘው የሲንቄ ባንክ ዋናው መ/ቤት (ኦዳ ታወር) 5ኛ (አምስተኛ) ፎቅ ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል በመቅረብ ዘወትር በሥራ ሰዓት የማይመለስ 15 % ታ.እ.ታ (VAT) ጨምሮ ብር 500 (አምስት መቶ) ብቻ በመክፈል የጨረታ ሠነዱን መግዛት ይችላሉ።
- ንብረቱን ለማየት የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 28/12/2018 (ነሐሴ 28,2018) ዓ.ም ድረስ ንብረቶቹ በሚገኙበት አድራሻ በአካል በመገኘት መጎብኘት ይቻላል።
- ተጫራቾች የንብረቶቹን የጫረታ መነሻ ዋጋ ¼ ወይም 25% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ሠነድ (CPO) በሲንቄ ባንክ ስም አሰርቶ በማቅረብ መወዳደር ይችላሉ።
- አሸናፊ የሚሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ገንዘብ በ10 (አሥር) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ይኖርበታል::ይህ ባይሆን ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ የማይመለስለት ሲሆን ጨረታውን ላለሸነፉት ተጫራቾች ግን ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ አሸናፊው ከተለየ በኋላ ይመለስላቸዋል።
- ተጫራቾች ንብረቱን የሚገዙበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በባንኩ ዋና መ/ቤት ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ኦዳ ታዎር 5ኛ ፎቅ ላይ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 28/12/2018 (ነሐሴ 28,2018) ዓ.ም ከረፋዱ/ከቀኑ 4፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው በ 28/12/2018 (ነሐሴ 28.2018) ዓ.ም ከረፋዱስቀኑ 4፡30 ሰዓት በዋናው መ/ቤት የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ተጨራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
- ሁለት ዓመት እና ከዚያ በላይ ካገለገለ መኖሪያ ቤት,ውጭ ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ሌሎች ገዢ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰነ ታክስና ግብሮችን ገዢው/አሸናፊው ይከፍላል።
- ባንኩ ንብረቱን ለመሸጥ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በካፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው።
- ለበለጠ ማብራሪያ ሲንቄ ባንክ ዋና መ/ቤት በስልክ ቁጥር 011 552 6175 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።
Tender details
- Deadline: 2026-09-03
- Bid closing time: 10:00
- Bid opening: 2026-09-03 10:30
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Siinqee Bank Share Company
- Buyer address: Joseph Tito Street, Kazanchis, adjacent to Nega City Mall, Oda Tower
- Bid bond: 25%
- Bid document price: 500.00 ብር
- Published on: Reporter (Aug 23, 2026)
- Posted at: 2026-08-24T12:32:13.000Z
- Buyer website: https://siinqeebank.com/