House and Building Sale

አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ G+1 + ቴራስ መኖሪያ ቤት፣ መኖ ማቀነባበሪያ መኖሪያ ቤት እና መጋዘን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ የሰጠው ብድር ባለመከፈሉ የብድር መያዣ ንብረቶቹ ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።

ተጫራቾች የሚረቱበትን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋውን ¼  (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲፒኦ በአቢሲንያ ባንክ (አ.ማ) ስም  በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው ለመሳተፍ ይችላሉ።

ተ.ቁ

የተበዳሪው ሙሉስም

የንብረቱ ዓይነትና አገልግሎት

የቦታው ስፋት

የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ

የጨረታመነሻ ዋጋ በብር

ጨረታው የሚካሄድበት ቀን

የምዝገባ ሰዓት

የጨረታ ሰዓት

ጨረታው የወጣበትጊዜ

ጨረታው የሚከናወንበት  ስፍራ

1

ወ/ሮ ፍሬህወይት እሸቱ አብተው

G+1 + ቴራስ መኖሪያቤት

150

ህ11/4383/2010

ባ/ዳር ከተማ፣  ቀበሌ 11

8,040,525.60

 

መስከረም 20 ቀን 2019 ዓ.ም.

4፡00-5:30

5፡30-6፡00

ለመጀመሪያ ጊዜ

ንብረቱ ካለበትሥፍራ

2

ቀኔ በሃይሉ ባንቱ

መጋዘን

1000

1153/2010

ቡሬ ከተማ ፣ ቀበሌ 02

11,702,353.21

መስከረም 18 ቀን 2019 ዓ.ም.

4፡00-5:30

5፡30-6፡00

ለመጀመሪያ ጊዜ

ንብረቱ ካለበትሥፍራ

3

ቀኔ በሃይሉ ባንቱ

መጋዘን

1000

16271/2013

ቡሬ ከተማ ፣ ቀበሌ 02

12,173,879.34

መስከረም 18 ቀን 2019 ዓ.ም.

 

8፡00-9:30

9፡30-10፡30

ለመጀመሪያ ጊዜ

ንብረቱ ካለበትሥፍራ

4

ቀኔ በሃይሉ ባንቱ

መጋዘን

1000

16272/2013

ቡሬ ከተማ፣ ቀበሌ 02

11,702,353.21

መስከረም 19 ቀን 2019 ዓ.ም.

 

4፡00-5:30

5፡30-6፡00

ለመጀመሪያ ጊዜ

ንብረቱ ካለበትሥፍራ

5

ቀኔ በሃይሉ ባንቱ

መኖ ማቀነባበሪያ መኖሪያ ቤት 

2000

44/2010

ቡሬ ከተማ ፣ ቀበሌ 02

12,248,825.32

 

መስከረም 19 ቀን 2019 ዓ.ም.

 

8፡00-9:30

9፡30-10፡30

ለመጀመሪያ ጊዜ

ንብረቱ ካለበትሥፍራ

6

ኤ ዜድ ኤች ኤ የእንጨት ማቀነባበሪያ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

የጣውላ መሰንጠቂያ ፋብሪካ

10000

ባህኢፓ/0021/09

ባህር ዳር ከተማ ጣናክ/ከተማ፣ ቀበሌ ሰላም 

89,077,709.29

 

መስከረም 21 ቀን 2019 ዓ.ም.

 

4፡00-5:30

5፡30-6፡00

ለመጀመሪያ ጊዜ

ንብረቱ ካለበትሥፍራ

 

  • የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ በጨረታ  ያሸነፈበትን ንብረት/ ንብረቶች መረከብ ይኖርበታል። በእነዚህ ቀናት ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል። በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.አ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል።
  • ተበዳሪው/ መያዣ ሰጪው በሐራጁ ቀንና ሰዓት በቦታው መገኘት ይችላሉ። ነገር ግን ባይገኙ ሐራጅ በሌሉበት ይካሄዳል።
  • የጨረታውአሸናፊ ከሚገዛው ንብረትጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግስትየሚከፈሉ ክፍያዎችን፣ እንዲሁምከስምዝውውር ጋር የሚገኙ ማናቸውም  ወጪዎችንም ገዢ ይከፍላል። ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ካለ ባንኩ የሚከፍል ሲሆን ቀሪ የሊዝ ክፍያ ግግር ከሚመለከተው የመንግስት አካል ጋር ይዋዋላል።
  • ንብረቶቹን በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አሲዞ ለመጎብኘት ወይም ለማየት ይቻላል።
  • በባንኩ ብድር ፖሊሲ እና መመሪያ መሠረት መስፈርቱን ለሚያሟሉ የጨረታው ከፍተኛ ዋጋ አቅራቢዎች ባንኩ ከፊል ብድሮ ሊሰጥ ይችላል።
  • ከተራቁጥር 2-6 ለተዘረዘሩት ንብረቶች አሸናፊው 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ የሚከፍል ይሆናል።
  • ጨረታው የሚከናወነው በሰንጠረዝ በተመለከተው ስፍራ ነው።
  • ለተጨማሪመረጃ በስልክቁጥር 058-320-9660/ ወይም 09-53-84-70-04 ባህርዳር በመደወል መጠየቅ ይችላል።
  • ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

Tender details

  • Deadline: 2026-10-01
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-10-01 12:00
  • Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Bank of Abyssinia S.C.
  • Buyer address: Addis Ababa Ethiopia
  • Bid bond: 25%
  • Published on: Reporter (Aug 23, 2026)
  • Posted at: 2026-08-24T15:52:31.000Z
← Back to all tenders