House and Building Sale

ንስር ማይክሮፋይናንስ ኢንስትቲዩሽን አ.ማ መኖሪያ ቤት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

 የሐራጅ ማስታወቂያ፣ ቁጥር፡ 004/2018

ንስር ማይክሮፋይናንስ ኢንስትቲዩሽን አ.ማ ቀጥለው የተዘረዘሩትን ለብድር አመላለስ በዋስትና የያዛቸውን ንብረቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

መኖሪያ ቤት/ቶች

ተ.ቁ

የተበዳሪ ስም

የንብረት ኣስያዥ ስም

አበዳሪ ቅርንጫፍ

ለጨረታ የቀረበው ንብረትና የቦታ ስፋት

የጨረታ መነሻ ዋጋ  (ብር)

ጨረታው የሚከናወንበት

ጨረታው የወጣው

ለጨረታ የቀረበው ንብረት

ከተማ/ክ/ከተማ ቀበሌ ወረዳ የቤት ቁጥር

የካርታ ቁጥር

 

የቦታ ስፋት

 

ቀን

ሰዓት

1

ታደሉ መቲ እና ጓደኞቻቸው ዶሮ እርባታ ስ/ህ/ሽ/ ማህበር

አቶ ነጋሽ ቱፋ ሁንዴ

ዓባይ ቅርንጫፍ

 

መኖሪያ ቤት

 

ሽገር ከተማ፣ ጣፎ ክ/ ከተማ፣ ለገዳዲ  ወረዳ፣ ስሙ ሲሲዲ ጀርባ (ቪላ ቤት )

OR00004094415009

 

160.71 ካሜ

 

8,500,000

 

መስከረም 14 ቀን 2019 ዓ.ም.

 

4:00-5፡00

 

ለሶስተኛ ጊዜ

 

2

ወሰን እና ጓደኞቻቸው ዶሮ እርባታ ስ/ህ/ሽ/ ማህበር

3

ሴና ደራርቱ እና ጓደኞቻቸው ዶሮ እርባታ ስ/ህ/ሽ/ ማህበር

4

አቶ ሚኪያስ አበራ ምህረቴ

እነ ለታ ረዳ አድሃኖም

ዓብይ ቅርንጫፍ

መኖሪያ ቤት

አዲስ አበባ ከተማ ለሚ ራ ክ/ከተማ'ወረዳ 06፣ የቤት ቁ. B871/1/10

AA0000611026138710010

62.63 ካሜ

2,500,000

 

መስከረም 14 ቀን 2019 ዓ.ም.

5:00- 600

 

ለሁለተኛ ጊዜ

 

5

አለነቢያ ፎሪየን ኢም ፕሎይመንት ኤጀንት

አቶ አንዶም ብርሃነ እምባዬ

 

ፕሪሚየም ቅርንጫፍ

 

መኖሪያ

ቤት

አዲስ አበባ ከተማ አቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 13፤ የቤት ቁ. አዲስ

AK11214595694651551

 

78 ካሜ

 

12,100,000

 

መስከረም 15 ቀን 2019 9.ዓ.ም.

 

4:00-5:00

 

ለሶስተኛ ጊዜ

 

6

ካሌብ ላሚ ገ/ፃዲቅ

ካሌብ ላሚ ገ/ፃዲቅ

ዓብይ ቅርንጫፍ

መኖሪያ ቤት

አዲስ አበባ ከተማ፣ ኮ/ ቀራንዮ ክተማ፤ ወረዳ 14፤ የቤት ቁ

AD11515111117863323

178.6 ካ.ሜ

 

12,200,000

 

መስከረም 15 ቀን 2010 ዓ.ም

 

5:00-6:00

 

ለመጀመሪያ ጊዜ

አዜብ ለሜ ስፍር

የጨረታው ደንቦች

  1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ሕጋዊ ወኪል የጨረታውን መነሻ ዋጋ ¼ ኛውን በባንክ የተረጋገጠ ክፍያ /ሲፒኦ/ በማስያዝ መጫረት ይችላል። በጨረታ የተሸነፈ ተጫራች ያስያዘው ሲፒኦ ወዲያውኑ ይመለስለታል።
  2. አሸናፊው ያሽነፈበትን ቀሪ ገንዘብ የጨረታ አሸናፊነቱ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 /አስራ አምስት / ተከታታይ ቀናት ውስጥ ክፍያውን ሙሉ በሙሉ በመክፈል ማጠናቀቅ ይኖርበታል። በዚህ ጊዜ ውስጥ ካልከፈለ ግን ለጨረታው ያስያዘው ገንዘብ ለተቋማችን ገቢ ሆኖ በቀጣይ በሚወጣ ሐራጅ ለሚኖር የዋጋ ልዩነት ተጠያቂ ይሆናል።
  3. በሕግ ገዥው ለመንግስት እንዲከፍላቸው የተደነገጉ ማናቸውንም ክፍያዎችን (ማንኛውም ዓይነት ግብር፣ የስም ማዛወሪያ ክፍያ ወዘተ) ገዥ የመክፈል ግዴታ አለበት
  4. ተቋማችን አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው እና ሁሉም የብድር ቅድመ ሁኔታዎች ከተሟሉለት ለሚገዙ ተጫራቾች መጠኑ በሚደረግ ውይይት የሚወሰን ብድር ሊያመቻች ይችላል።
  5. ተጫራቹ የጨረታው አሸናፊ የሚሆነው አሸናፊነቱን የሚገልጽ ደብዳቤ በጽሑፍ ሲደርሰው ብቻ ነው። 
  6. ማንኛውም ንብረቱን ለመግዛት የሚፈልግ ሰው ከጨረታው በፊት በማናቸውም ቀን በስራ ሰዓት በመደወል ንብረቱን ለመጎብኘት ቀጠሮ መያዝ ይችላል።
  7. ተቋማችን ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  8. ጨረታው የሚካሄደው ንስር ማይክሮፋይናንስ ኢማ ዋና መስሪያ ቤት 3ኛ ፎቅ በሚገኘው የስብሰባ አዳራሽ ሲሆን፤ ቦታውም ከቦሌ ሩዋንዳ ድልድይ ፊት ለፊት ወደ አትላስ አቅጣጫ እንደተሻገሩ በሚገኸው ንስር ገጸ ላይ ነው።
  9. ንብረቱን ለመጎብንት ወይም ማናቸውንም ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ለሕግና ብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ስልክ ቁጥር ቁጥር 011 522 371 መደወል ይችላሉ።

ንስር ማይክሮፋይናንስ ኢንስትቲዩሽን አ.ማ


Tender details

  • Deadline: 2026-09-25
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-09-25 12:00
  • Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Nisir Microfinance S.C
  • Bid bond: 25%
  • Published on: Reporter (Aug 23, 2026)
  • Posted at: 2026-08-24T15:59:10.000Z
← Back to all tenders