Accounting and Auditing, Accounting System Design
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መምህራን ማህበር የማህበሩን የ2018 ዓ/ም ሂሳብ ኦዲት ማስደረግ ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መምህራን ማህበር የማህበሩን የ2018 ዓ/ም ሂሳብ ኦዲት ማስደረግ ይፈልጋል። በመሆኑም፡- ህጋዊ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት ውስጥ በታሸገ ኢንቨሎፕ ለማህበሩ ጽ/ቤት በማስገባት እንዲወዳደሩ ይጋብዛል።
አድራሻ፡- ወደ ቄራ በሚወስደው መንገድ ቡልጋሪያ ማዞሪያ መብራቱን ተሻግሮ ኖክ ማደያ ፊት ለፊት ብርሃን መካከለኛ ክሊኒክ ግቢ ውስጥ።
ስልክ ቁጥር፡- 09 11 75 15 08/ 09 11 04 10 02/ 09 55 43 29 11
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መምህራን ማህበር
Tender details
- Deadline: 2026-09-16
- Bid closing time: 17:00
- Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት ውስጥ
- Bid opening: 2026-09-16 17:00
- Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለጸም
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Addis Ababa City Administration Teachers Association
- Buyer address: ቄራ ቡልጋሪያ ኖክ ማደያ ፊት ለፊት ብርሃን መካከለኛ ክሊኒክ ግቢ ውስጥ
- Published on: Addis Zemen (Sep 05, 2026)
- Posted at: 2026-09-05T08:27:30.000Z