House and Building Sale

ሂጅራ ባንክ አ.ማ. በዋስትና የያዘውን ንብረት ባለበት በሐራጅ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

ሂጅራ ባንክ አ.ማ. በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) በተሰጠው ስልጣን መሰረት በዋስትና የያዘውን ንብረት ባለበት በሐራጅ ለመሸጥ ይፈልጋል፣

.

የተበዳሪው

ስም

 

የንብረት

አስያዥ ስም

 

ለጨረታ

የቀረበው

መያዣ ንብረት

 

 

ፋይናንስ ያደረገው

ቅርንጫፍ

 

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ እና ስፋት

 

የቤት

ቁጥር

 

የጨረታ

መነሻ ዋጋ

 

ጨረታው የሚካሄድበት

ቀንና ሰዓት

 

ጨረታው

የወጣው

 

ክልል / ከተማ

 

/ከተማ

ወረዳ

የካርታ ቁጥር

የቦታው ስፋት

በካርታ

 

ቀን

ሰዓት

1

ዳዊት ገረመው ገሰሰ(ዳይቴክስ ላኪ)

 

ዳዊት ገረመው ገሰሰ

 

B+G+2 መኖሪያ በት

 

ኦሎምፒያ

ነጃሺ

 

አዲስ አበባ

 የካ /ከተማ

 

13

የካ233976/11

 

150 ..3

 

-

14,641,524 .43

 

መስከረም

27/2019

/

 

ከቀኑ 8:00- 8:30 ሰዓት

 

ለሁለተኛ ጊዜ

 

2

አክራ ፕሮፐርቲስ ሪልእስቴትና ንግድ ኃላ.የተ| ማህበር

 

ኤም ኤስ ኤን ሪልእስቴት ኃላ.የተ.የግ. ማህበር

 

1 ፎቅ ላይ የሚገኝ አፓርታማ ቤት

 

ኦሎምፒያ

ነጃሺ

 

አዲስ አበባ

/ከተማ

 

01

AA000040100185

200.37 .ሜ2

1014

12,396,650.85

መስከረም

27/2019

/

 

ከቀኑ 8:30- 9:00 ሰዓት

ለመጀመሪያ ጊዜ

 

3

አክራ ፕሮፐርቲስ ሪልእስቴትና ንግድ ኃላ.የተ| ማህበር

 

ኤም ኤስ ኤን ሪልእስቴት ኃላ.የተ.የግ. ማህበር

 

1 ፎቅ ላይ የሚገኝ አፓርታማ ቤት

 

ኦሎምፒያ

ነጃሺ

 

አዲስ አበባ

/ከተማ

 

01

AA000040100185

146.15 .ሜ2

1012

8,392,724.86

መስከረም

27/2019

/

 

ከቀኑ 8:30- 9:00 ሰዓት

ለመጀመሪያ ጊዜ

 

  • ተጫራቾች ከጨረታ ቀን በፊት ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ ቀርበው ማየት ይችላሉ፡፡ 
  • ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ ሀያ አምስት በመቶ(25%) የጨረታ ማስከበሪያ ቦንድ በባንክ ክፍያ ማዘዣ ሲ.ፒ.ኦ አሰርተው ከጨረታው ቀን በፊት ማስያዝ ወይንም ጨረታ በሚከሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • ጨረታው ሰንጠረዥ ላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎቹ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው፣ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት ሂጅራ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት 6ኛ ፎቅ ላይ ይካሄዳል፡፡
  • በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው የጨረታ ቀን ባለዕዳዎቹ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታው ይካሄዳል፡፡
  • በጨረታው የተሻለ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ጨረታውን ካካሄደው የባንክ ክፍል ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ይባላል፡፡
  • ጨረታውን ያሸነፈው ተጫራች አሸናፊ መሆኑ በጽሁፍ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀን ውስጥ ለባንኩ አጠቃሎ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
  • ንብረቱ በአሸናፊው ተጫራች ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው የመንግስት አካል ደብዳቤ ይጽፋል፡፡
  • ለተጨማሪ መረጃ ዋና መ/ቤት የህግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በአካል ወይንም በስልክ +251115581899 መጠየቅ ይቻላል፡፡
  • ጨረታው ከመካሄዱ በፊትም ሆነ ከተካሄደ በኋላ ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ወይም ዕዳው ከተከፈለ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ጨረታውን ያሸነፈው ተጫራች ለመንግስት የሚከፈለውን የስም ማዛወሪያ፣አስፈላጊውን ግብር እና ተጨማሪ እሴት ታክስ ይከፍላል፡፡
  • የንብረቱ ጨረታ አሸናፊ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ካለ የሚከፈለውን ክፍያ ለመክፈል ንብረቱ በሚገኝበት የወረዳ ወይም የከተማ አስተዳደር በማቅረብ የሊዝ ውል መዋዋል አለበት፡፡

ሂጅራ ባንክ አ.ማ.


Tender details

  • Deadline: 2026-10-07
  • Bid closing time: 15:00
  • Bid closing (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-10-07 15:00
  • Bid opening (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Hijra Bank S.C
  • Bid bond: 25%
  • Published on: Addis Zemen (Sep 06, 2026)
  • Posted at: 2026-09-07T07:53:29.000Z
  • Source: 2merkato
← Back to all tenders