Land Lease & Real Estate

የሣውላ ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት ለ2019 ዓ/ም በጀት ዓመት ለንግድ እና ለመኖሪያ አገልግሎት የሚውሉ በቁጥር 15 ቦታዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስተላለፍ ይፈልጋል

Description

የ2019 ዓ/ም 1ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ

የሣውላ ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት ለ2019 ዓ/ም በጀት ዓመት 1ኛ ዙር በሊዝ ጨረታ ለማስተላለፍ ያዘጋጃቸውን ለንግድ እና ለመኖሪያ አገልግሎት የሚውሉ በቁጥር 15 ቦታዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስተላለፍ ይፈልጋል።

በመሆኑም ዝርዝር መረጃውን በጽ/ቤቱ የውሰጥ ማስታወቂያ ቦርድ ላይ በመመልከት ከቀን 04/01/2019 ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ወደ ሣውላ ከተማ መሬት አስተዳደር ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ የማይመለስ 400 ብር በመክፈል የጨረታ ሰነድ መግዘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

ማሳሰቢያ ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

የሣውላ ከተማ መሬት አስተዳደር ጽ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-09-24
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ከቀን 04/01/2019 ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት
  • Bid opening: 2026-09-24 17:00
  • Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀን እና ሰዓት አልተገለጸም
  • Region: South Ethiopia Regional State
  • Publishing entity: የሣውላ ከተማ መሬት አስተዳደር ጽ/ቤት
  • Bid document price: 400.00 ብር
  • Published on: Yedebub Nigat (Sep 05, 2026)
  • Posted at: 2026-09-07T09:00:30.000Z
  • Source: 2merkato
← Back to all tenders