Industrial Machinery Provision and Installation
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተለያዩ ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል
More tags
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 1147/11፣ 97/90 እና 216/02 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
የመያዣ ንበረቱ መለያ |
የሐራጅ መነሻ ዋጋ (ብር)
|
ሐራጁ የሚከናወንበት ቀን እና ሰዓት
|
|||
|
አድራሻ |
የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር መለያ |
የይዞታው ስፋት (ካ.ሜ) |
የይዞታው አይነት/የሚሰጠው አገልግሎት |
|||||
|
1 |
አፋር የቤንቶናይት ሚኒራል ማይኒንግ ፕሮዳክሽን ኃ.የተ.የግ.ማ |
ተብዳሪው |
አፋር፤ አዳዓር ወረዳ፣ ወራንሶ ቀበሌ
|
አዳዓር/449/2025
|
360,000
|
የፋብሪካ ይዞታ እና የቤንቶናይት ሚኒራል ማምረቻ ማሽነሪ
|
206,206,210.33
|
26/01/2019 ዓ.ም 3፡00-4፡00 ጠዋት
|
|
2 |
ጉያ ቴክስታይል ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ |
ተበዳሪው እና ወይ.ሚነውራ ከማል መሃመድ |
ሽገር ከተማ ገላን ክ/ከተማ ሲዳ አዋሽ ቀበሌ |
BMG/K/L/I/129/2002
|
4368
|
ለቅይጥ አገልግሎት የሚል ህንፃ እና የተለያዩ የጨርቃ ጨርቅ ማምረቻ ማሽነሪዎች |
160,887,629.41
|
26/01/2019 ዓ.ም 4:00-5:00 ጠዋት
|
|
3 |
አቶ ቦና ደበላ ደላላ |
አቶ ታምራት አበበ |
ኦሮሚያ ክልል ቢሾፍቱ ከተማ |
BLEN21-2-004
|
2,500 |
ለሆቴል አገልግሎት የሚውል ይዞታ |
74,915,841.81
|
26/01/2019 ዓ.ም 5:00-6:00 ጠዋት |
|
4 |
ኬ.ቱ.ጂ ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግ.ማ |
ወይ ዘርፌ ሞስ |
በአዲስ አበባ ከተማ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 12 |
YK10217245122232637 |
122.23
|
የመኖሪያ ቤት |
14,507,423.45
|
26/01/2019 47 8:00-9:00 ከሰዓት
|
|
5 |
አቶ በለጠ ማሞ ፈይሳ |
በአለቃ ማሞ ፈይሳ |
በአዲስ አበባ ከተማ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 01 |
የካ/239500/12
|
346.21
|
መኖሪያ ቤት |
9,488,058.72
|
26/01/2019 ዓ.ም 9:00-10:00 ከሰዓት |
|
6 |
አቶ ዋጋዬ ካሳዬ ሙላት |
ተበዳሪው |
አርባምንጭ ከተማ ሼቻ ክፍለ ከተማ ዶይሳ ቀበሌ |
48 |
1881.3 |
ለሆቴል አገልግሎት የሚውል በግንባታ ላይ የሚገኝ ሕንጻ |
106,234,535.01
|
27/01/2019 ዓ.ም 3:00-4:00 ጠዋት
|
|
7 |
ካሊ ኣግሮ ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማ |
ተበዳሪው |
ሶማሌ ክልል ሸበሌ ዞን አዳዲሌ ወረዳ
|
X/M/D/C/28/746/210
|
500 ሄክታር |
የእርሻ መሬት እና በላዩ ላይ ያለ የመስኖ ግንባታ |
30,256,174.20
|
27/01/2019 ዓ.ም 4:00-5:00 ጠዋት |
|
8 |
አቶ ካህሳይ ተስፋይ ብሩ |
ተበዳሪው |
ሶማሌ ክልል ሸበሌ ዞን አዳዲሌ ወረዳ |
X/M/D/C/28/373
|
1000 ሄክታር |
የእርሻ መሬት እና በላዩ ላይ ያለ የመስኖ ግንባታ |
8,693,733.29
|
27/01/2019 ዓ.ም 5፡00-6፡00 ጠዋት |
|
9 |
አቶ አብርሃ አባይ ወ/ስላሴ |
ተበዳሪው |
ሶማሌ ክልል ሸበሌ ዞን አዳዲሌ ወረዳ |
X/M/D/C/28/375
|
1000 ሄክታር |
የእርሻ መሬት እና በላዩ ላይ ያለ የመስኖ ግንባታ |
16,630,770.02
|
27/01/2019 ዓ.ም 7:00-8:00 ከሰዓት |
|
10 |
ኤች እና ኤ አግሪካልቸራል ዴቬሎፕመንት ኃ/የተ/የግ/ማ |
ተበዳሪው |
ሶማሌ ክልል ሸበሌ ዞን አዳዲሌ ወረዳ |
X/M/D/C/28/75/08
|
500 ሄክታር |
የእርሻ መሬት እና በላዩ ላይ ያለ የመስኖ ግንባታ |
16,632,796.86
|
27/01/2019 ዓ.ም 8:00-9:00 ከሰዓት |
|
11 |
አቶ ገብረትንሳኤ ገብረ እግዚአብሔር |
ተበዳሪው |
ሶማሌ ክልል ሸበሌ ዞን ቸሬ ወረዳ |
X/M/D/C/28/379
|
1000 ሄክታር |
የእርሻ መሬት እና በላዩ ላይ ያለ የመስኖ ግንባታ |
14,945,066.35
|
27/01/2019 ዓ.ም 9:00-10:00 ከሰዓት |
|
12 |
አቶ መርዋን ሱሩር |
አቶ ገብሩ ገፃዲቅ |
በኦሮሚያ ክልል ጂማ ከተማ ጊንጆ ቀበሌ |
OR004080902010
|
200.67
|
የመኖሪያ ይዞታ |
2,876,876.46
|
26/01/2019 ዓ.ም 4:00-5:00 ጠዋት |
|
13 |
አቶ መርዋን ሱሩር |
አቶ ሰማን አባቢያ |
በኦሮሚያ ክልል ጂማ ከተማ ጊንጆ ቀበሌ |
OR004082901008
|
187
|
የመኖሪያ ይዞታ |
2,709,707.08
|
26/01/2019 ዓ.ም 4:00-5:00 ጠዋት |
|
14 |
አቶ መርዋን ሱሩር |
አቶ መሀመድ አሊ
|
በኦሮሚያ ክልል ጂማ ከተማ ጊንጆ ቀበሌ |
OR004080709004
|
141.90
|
የመኖሪያ ይዞታ |
2,718,499.80
|
26/01/2019 ዓ.ም 5:00-6:00 ጠዋት |
|
15 |
አቶ አብዱላዚዝ ሰማን
|
አቶ ኢዘዲን መሀመድ ከድር
|
በኦሮሚያ ክልል ጂማ ከተማ ጊንጆ ቀበሌ |
OR004083101007
|
201.77
|
የመኖሪያ ይዞታ |
2,912,644.29
|
27/01/2019 ዓ.ም 3:00-4:00 ጠዋት |
|
16 |
ኣቶ ኣብዱላዚዝ ሰማን |
አቶ ሞሃመዲን አብዱራማን |
በኦሮሚያ ክልል ጂማ ከተማ በቾ ቦሬ ቀበሌ |
5835/2016
|
172
|
የመኖሪያ ይዞታ |
2,431,356.20
|
27/01/2019 ዓ.ም 4:00-5:00 ጠዋት |
|
17 |
አቶ አብዱላዚዝ ሰማን |
አቶ ያህያ አሊያ ነጋዎ |
በኦሮሚያ ክልል ጂማ ከተማ መንደራ ቆጪ ቀበሌ |
OR 004062606029 |
238.65
|
የመኖሪያ ይዞታ |
3,074,770.19
|
27/01/2019 ዓ.ም 5፡00-6፡00 ጠዋት |
በመሆኑም፦
1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የሐራጁን መነሻ ዋጋ 1/4 ኛ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲፒኦ ማቅረብ ተመራጭ ነው።
2. ከተ.ቁ 1-11 የተዘረዘሩት ንብረቶች ጨረታ የሚከናወነው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲሱ ዋናው መስሪያ ቤት 42ኛ (ወለል) ፎቅ ቢሮ ቁጥር 4203 ነው፣ ከተራ ቁጥር 12-17 የተጠቀሱት ንብረቶች ጨረታ የሚከናወነው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጅማ ዲስትሪክት ቅጥር ጊቢ ውስጥ ነው።
3. የንግድ ማህበርን ወክሎ ለመጫረት የማህበሩን መመስረቻ እና መተዳደሪያ ደንብ የያዘና በማህበሩ ስም ንብረት ለመግዛት ስልጣን ያለው መሆን ያለበት ሲሆን ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሰነድ በማቅረብ ይሆናል።
4. ከመኖሪያ ቤቶች በስተቀር ለጨረታ የቀረቡ ንብረቶችን በጨረታ አሸንፎ የገዛ በሽያጩ ገንዘብ ላይ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ ይከፍላል።
5. የጨረታ አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውንም ወጪዎች ይከፍላል።
6 ንብረቶቹን ለመጎብኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት 42 ፎቅ በአካል በመቅረብ ባንኩ በሚያመቻቸው ፕሮግራም መሰረት መጎብኘት ይቻላል።
7. በጨረታው ከፍተኛ የሆነ የጨረታ ዋጋ የሰጠ ተጫራች በባንኩ የጨረታ አሸናፊነት ደብዳቤ ከደረሰው ቀን ጀምሮ ቀሪ የሽያጩን ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ካልከፈለ ለሐራጁ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ አይደረግበትም።
8. ንብረቶቹን በጨረታ አሸንፎ የገዛ ግለሰብ ድርጅት የሽያጭ ገንዘቡን ከፍሎ ባጠናቀቀ በ15 ቀናት ጊዜ ውስጥ ንብረቱን መረከብ ያለበት ሲሆን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ንብረቱን ካልተረከበ በንብረቱ ላይ ለሚደርስ ጉዳት ባንኩ ኃላፊነት አይወስድም። ገዢው በተጠቀሰው ጊዜ ንብረቶቹን ካልተረከበ ከንብረቶቹ ጋር በተያያዘ ለሚኖር ወጪ ኃላፊነቱን ይወስዳል።
9. ባንኩ ሐራጁን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 113-0511 በመደወል ወይም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲሱ ዋና መ/ቤት 42ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው ሕግ ክፍል በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
Tender details
- Deadline: 2026-10-07
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-10-07 12:00
- Bid opening (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Commercial Bank of Ethiopia
- Bid bond: 25%
- Published on: Reporter (Sep 06, 2026)
- Posted at: 2026-09-07T14:24:07.000Z
- Buyer website: https://www.combanketh.com
- Source: 2merkato