House and Building Sale
ዓባይ ባንክ አ.ማ. ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር አባይ 81/2018
ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
የን ብረቱ አድራሻ |
የቦታው ስፋት |
የባለቤትነትማረጋገጫ /ይዞታልዩ ለመያ/ሰነድ (ካርታ) ቁጥር |
የንብረት አይነት |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
ጨረታው የሚከናወንበት ጊዜ |
|||||
|
አበዳሪው ቅ/ፍ |
ከተማ |
ወረዳ |
ቀበሌ |
የቤት.ቁ |
ቀን |
ሰዓት |
|||||||
|
1 |
መቅደስ ለማ |
የተበዳሪው |
ዐቢይ
|
አአ ቂርቆስ ክ/ከ |
02
|
|
- |
385 ካ.ሜ |
AA000040 200219
|
ለመኖሪያ
|
22,233,211.00
|
መስከረም 26 2019 ዓ.ም
|
ጠዋት ከ4፡00-6:00 |
|
2 |
ጌታቸው አባተ |
ተበዳሪው
|
ኢምፔሪያል
|
አ.አ ኮል/ቀ
|
|
07 |
|
105 ካ/ሜ |
ETH000100 0000-00040 52118 |
ለመኖሪያ |
3,181,042.00
|
መስከረም 26 2019 ዓ.ም |
ከሰዓት ከ8፡00-10:00 |
|
3 |
ጌታቸው አባተ |
ፎርቴ ሴኩራኢንዱስትሪ |
ኢምፔሪያል
|
ገላን |
|
ገላን |
|
5000.00 ካ/ሜ |
B/MG/KL/I/ 122/2002
|
የኢንዱስትሪ ቦታ |
16,297,133.00
|
መስከረም 27/2019 ዓ.ም |
ጠዋት ከ4፡00-6:00 |
|
4 |
ትረስት ኮንስትራክሽን (ግርማ ግዳፌ) |
ግርማ ግዳፌ
|
አፍሪካ ጎዳና
|
አ.አ አቃቂ ቃ/ክ/ከ |
4 |
|
|
735.00 ካ/ሜ |
01285/1
|
የንግድ/ድርጅት
|
13,830,618.00
|
መስከረም 27/2019 ዓ.ም |
ከሰዓት ከ8፡00- 10:00 |
|
5 |
በሪምፔክስ ኃ/የተ/የግ/ማ |
ሰሎሞን ሀያል
|
ልደታ
|
ሁመራ
|
|
04 |
|
1,950. ካ/ሜ
|
ሑ/ማ/12937/ ለ-595/85
|
የንግድ
|
11,457,732.00
|
መስከረም 26 2019 ዓ.ም |
ከሰዓት ከ8፡00- 10:00 |
|
6 |
ደረጀ አላምረው
|
ኤ.ቢ.ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ
|
ባሕር ዳር
|
ባሕር ዳር
|
ባሕር ዳር
|
መሸንቲ
|
|
5000 ካ/ሜ
|
0261/12
|
የኢንዱስትሪ ቦታ
|
33,038,779.00 |
መስከረም 26/2019 ዓ.ም |
ጠዋት ከ4፡00-6:00 |
|
7 |
ገዛኸኝ ደመላሽ |
ወከት የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ኃ/ የተ.የግ/ማህበር |
አምስት ኪሎ
|
ባሕር ዳር
|
|
ግ20 |
|
5000 ካ/ሜ
|
ባህኢፓ/0084/09
|
የኢንዱስትሪ ቦታ
|
44,975,019.00
|
መስከረም 26/2019 ዓ.ም
|
ከሰዓት ከ8፡00- 10:00 |
|
8 |
ሀይለየሱስ ንጋቱ |
ኢ.ኤስ.ደብሊዩ ኤ ጨርቃጨርቅ ማምረቻ |
ሀያ ሁለት ማዞሪያ
|
ባሕር ዳር
|
|
14 |
|
10,000 ካ/ሜ
|
ባህኢፓ0102/10
|
የኢንዱስትሪ ቦታ
|
19,522,752.00
|
መስከረም 27 /2019 ዓ.ም |
ጠዋት ከ4፡00-6:00 |
|
9 |
ከፋለ ንጉስ |
የተበዳሪው
|
ቡሬ
|
ቡሬ
|
|
03
|
|
200.00 ካ/ሜ
|
8233/07
|
ለመኖሪያ
|
1,509,748.00
|
ጥቅምት 6 /2019 ዓ.ም. |
ጠዋት ከ4፡00-6:00 |
|
10 |
ሙላት መለሰ |
የተበዳሪው
|
ቡሬ
|
ቡሬ
|
|
04
|
|
200 ካ/ሜ
|
11774/2010
|
ለመኖሪያ |
1,199,322.00
|
ጥቅምት 6/2019 ዓ.ም |
ከሰዓት ከ8፡00 -10:00 |
|
11 |
ዳኛቸው አስረስ |
የተበዳሪው
|
ቡሬ
|
ቡሬ
|
|
03 |
|
360 ካ/ሜ
|
8352/08
|
የመኖሪያ
|
1,528,857.00
|
ጥቅምት 7/2019 ዓ.ም. |
ጠዋት ከ4፡00-6:00 |
|
12 |
ተስፋዬ መኮንን |
የተበዳሪው
|
ቡሬ
|
ቡሬ
|
ቡሬ
|
|
|
200 ካ.ሜ |
12456/11
|
ለመኖሪያ
|
968,674.00
|
ጥቅምት 7/2019 ዓ.ም
|
ከሰዓት ከ8፡00- 10:00 |
|
13 |
አማረ ደሴ |
የተበዳሪው
|
እንጅባራ
|
እንጅባራ
|
|
02 |
|
450ካ.ሜ
|
512/08 |
የንግድ
|
4,261,596.00 |
ጥቅምት 9/2019 ዓ.ም
|
ጠዋት ከ4፡00-6:00 |
|
14 |
ኢሳያስ አበበ |
የተበዳሪው
|
አዘና
|
እሁዲት |
እሁዲት |
|
|
68.60 ካ/ሜ |
573 |
የመኖሪያ
|
1,421,335.00
|
ጥቅምት 9/2019 ዓ.ም |
ከሰዓት ከ8:00- 10:00 |
|
15 |
ወርቃየሁ ሰማኸኝ |
ትርንጎ ደረጀ
|
አዘና
|
አዘና
|
|
01 |
|
200 ካ/ሜ
|
780/12
|
የመኖሪያ
|
760,347.00
|
ጥቅምት 10/2019 ዓ.ም |
ጠዋት ከ4፡00-6:00 |
|
16 |
ወርቃየሁ ሰማኸኝ |
ቤዛ ደረጀ
|
አዘና
|
አዘና
|
|
01
|
|
200ካ/ሜ
|
778/12
|
የመኖሪያ
|
603,457.00
|
ጥቅምት 10/2019 ዓ.ም |
ከሰዓት ከ8፡00-10:00 |
|
17 |
ተመስገን አስረስ |
በቀለ ታደስ
|
ዘአና
|
አዘና
|
|
01 |
|
310 ካ/ሜ |
619/11
|
የመኖሪያ
|
570,071.00
|
ጥቅምት 11/2019 ዓ.ም |
ጠዋት ከ4፡00-6:00 |
ማሰቢያ
- ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን ወይም ሃያ አምስት በመቶ (25%) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (CPO) በማቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ መወዳደር ይችላሉ:: በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረጋል።
- የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል:: ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም።
- ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል:: የባንኩን የብድር መመሪያ መስፈርት ለሚያሟላ ገዢ ባንኩ የከፊል ብድር ሊሰጥ ይችላል።
- ከተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱት ቤቶች ጨረታ የሚካሄደው ባንቢስ አካባበ በሚገኘው እና ከዋና መስሪያቤት ጀርባ ባለው አዳማ ሪልስቴትሕንጻ 3ኛ ፎቅ ላይ ባለው ጽ/ቤት ውስጥ ሲሆን በተራ ቁጥር 5- ላይ የተጠቀሰው ቤት ጨረታ የሚካሄደው በሁመራ ቅርንጫው ውስጥ ነው:: ከተራ ቁጥር 6-8 ድረስ የተጠቀሱት ቤቶች ጨረታ የሚካሄደው ደግሞ በባሕርዳር ዲስትሪክት ጽ/ቤት ውስጥ ነው:: እንዲሁም ከተራ ቁጥር9-17 ድረስ ያሉት ቤቶች ጨረታ የሚካሄደው ደግሞ በአበዳሪ ቅርንጫፍች ውስጥነው።
- ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ የስም ማዘዋወሪያ እና ሌሎች ውዝፍ ክፍያዎች እንዲሁም ገዥ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮችን ገዢው/ አሸናፊው ይከፍላል።
- ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታው አይገደድም።
ለበለጠ ማብራሪያ በስ.ቁ 011 554 97 36 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
Tender details
- Deadline: 2026-10-21
- Bid closing time: 16:00
- Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-10-21 16:00
- Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Abay Bank S.C.
- Bid bond: 25%
- Published on: Reporter (Sep 06, 2026)
- Posted at: 2026-09-07T16:11:10.000Z
- Source: 2merkato