House and Building Sale
የጓጉሳ ሽኩዳድ ወረዳ ፍ/ቤት የቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈፃፀም ከሳሽ ሀና ሆቴል እቁብ ማህበር እና በአፈፃፀም ተከሳሸ እነ ሙላት ላቀው መካከል ስላለው የገንዘብ አፈፃፀም ከስ ከርከር ጉዳይ፤ የአፈፃፀም ተከሳሽ በፍርዱ መሰረት መፈፀም ባለመቻሉ ምክንያት የተከሳሽ ንብረት የሆነውን በቲሊሊ ከተማ ቀበሌ 01 በምስራቅ መንገድ፣ በምዕራብ ከፍት ቦታ፣ በሰሜን በላቸው ደሴ፣ በደቡብ ካሳሁን በላይነህ ተዋስኖ የሚገኘውና በአቶ ሙላት ላቀው ስም የተመዘገበ ቤት፤ ካርታ ቁጥር 7980/2007 እና 200 ካ.ሜ የሆነ ቤት፣ በመነሻ ዋጋ 1,803,221.33 (አንድ ሚሊዮን ስምንት መቶ ሶስት ሺህ ሁለት መቶ ሃያ አንድ ብር ከሰላሳ ሶስት ሳንቲም) ስለሚሸጥ ማስታወቂያው መስከረም 4 ቀን 2019 ዓ/ም ጀምሮ ለ30 ተከታታይ ቀናት በጋዜጣ ታትሞ ቆይቶ ጥቅምት 04 ቀን 2019 ዓ/ም ከጥዋቱ 3፡00 እስከ 5፡00 ድረስ ስለሚሸጥ ተጫራቾች የግምቱን 1/4ኛ ገንዘብ ቀድማችሁ በሲፒኦ አስይዛችሁ በዕለቱ መጫረት የምትችሉ መሆኑን ፍ/ቤት አዝዟል፡፡
የጓጉሳ ሽኩዳድ ወረዳ ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-10-14
- Bid closing time: 11:00
- Bid opening: 2026-10-14 11:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: Guagesa Skudade Woreda Court
- Bid bond: 25%
- Published on: Be'kur (Sep 14, 2026)
- Posted at: 2026-09-14T11:24:17.000Z
- Source: 2merkato