House and Building Sale
ሂጅራ ባንክ አ.ማ. ቪላ መኖሪያ ቤት ባለበት በሐራጅ ለመሸጥ ይፈልጋል
House and Building SaleSales, Disposals and ForeclosureHouse and Building Foreclosure
Addis Ababa
More tags
Description
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
ሂጅራ ባንክ አ.ማ. በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) በተሰጠው ስልጣን መሰረት በዋስትና የያዘውን ንብረት ባለበት በሐራጅ ለመሸጥ ይፈልጋል፣
|
ተ.ቁ
|
የተበዳሪው ስም
|
የንብረት አስያዥ ስም
|
ለጨረታ የቀረበው መያዣ ንብረት
|
ፋይናንስ ያደረገው ቅርንጫፍ
|
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ እና ስፋት
|
የጨረታ መነሻ ዋጋ
|
ጨረታው የሚካሄድበት ቀንና ሰዓት
|
ጨረታው የወጣው
|
||||||
|
ክልል/ ከተማ
|
ክ/ከተማ |
ወረዳ |
የካርታ ቁጥር |
የቦታው ስፋት በካርታ |
||||||||||
|
ቀን
|
ሰዓት
|
|||||||||||||
|
1 |
ሽሬ ሸንጋይ ኢንዱስትሪያል ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግ.ማህበር |
አቶ ግሩም አበበ ሀይለስላሴ
|
ቪላ መኖሪያ ቤት |
ኦሎምፒያ ነጃሺ
|
አዲስ አበባ
|
ጉለሌ ክ/ ከተማ
|
7 |
AA000100706070
|
254 ካሜ2
|
11,317,116.34 |
ጥቅምት 10/2019 8:00 ዓ/ም |
ከቀኑ 8፡00 ሰዓት
|
ለሁለተኛ ጊዜ |
|
- ተጫራቾች ከጨረታ ቀን በፊት ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ ቀርበው ማየት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ ሃያ አምስት በመቶ (25%) የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ ክፍያ ማዘዣ ሲ.ፒ.ኦ አሠርተው ከጨረታው ቀን በፊት ማስያዝ ወይንም ጨረታ በሚካሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው ሰንጠረዥ ላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎቹ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው፣ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት ሂጅራ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት 6ኛ ፎቅ ላይ ይካሄዳል።
- በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው የጨረታ ቀን ባለዕዳዎቹ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታው ይካሄዳል።
- በጨረታው የተሻለ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ጨረታውን ካካሄደው የባንክ ክፍል ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ይባላል።
- ጨረታውን ያሸነፈው ተጫራች አሸናፊ መሆኑ በጽሁፍ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀን ውስጥ ለባንኩ አጠቃሎ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል።
- ንብረቱ በአሸናፊው ተጫራች ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው የመንግስት አካል ደብዳቤ ይጽፋል።
- ለተጨማሪ መረጃ ዋና መ/ቤት የህግ አገልግሎት ዳይሬከቶሬት በአካል ወይንም በስልክ +251115584508 መጠየቅ ይቻላል።
- ጨረታው ከመካሄዱ በፊትም ሆነ ከተካሄደ በኋላ ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ወይም ዕዳው ከተከፈለ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ጨረታውን ያሸነፈው ተጫራች ለመንግስት የሚከፈለውን የስም ማዛወሪያ፣ አስፈላጊውን ግብር እና ተጨማሪ እሴት ታክስ ይከፍላል።
- የንብረቱ ጨረታ አሸናፊ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ካለ የሚከፈለውን ክፍያ ለመክፈል ንብረቱ በሚገኝበት የወረዳ ወይም የከተማ አስተዳደር በማቅረብ የሊዝ ውል መዋዋል አለበት።
ሂጅራ ባንክ አ.ማ.
Tender details
- Deadline: 2026-10-20
- Bid closing time: 14:00
- Bid opening: 2026-10-20 14:00
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Hijra Bank S.C
- Bid bond: 25%
- Published on: Addis Zemen (Sep 14, 2026)
- Posted at: 2026-09-14T12:23:03.000Z
- Source: 2merkato