House and Building Foreclosure
የቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈፃፀም ከሳሽ ሀና ሆቴል እቁብ ማህበር እና በአፈፃፀም ተከሳሸ እነ ሙላት ላቀው መካከል ስላለው የገንዘብ አፈፃፀም ከስ ከርከር ጉዳይ፤ አፈፃፀም ተከሳሽ በፍርዱ መሰረት መፈፀም ባለመቻሉ ምክንያት የአፈፃፀም ተከሳሽ ንብረት የሆነውን በቲሊሊ ከተማ ቀበሌ 01 በምስራቅ እና በምእራብ መንገድ፣ በሰሜን የትዋለ አድማስ፣ በደቡብ ጸጋየ የትዋለ የሚያዋስነው ፤ በአቶ መርሻ መኩሪያ ስም የተመዘገበ ቤት ካርታ ቁጥር 7424/2006 እና 500 ካ.ሜ የሆነ ቤት፣ ግምቱ 2‚351‚547.10 (ሁለት ሚሊዩን ሶስት መቶ ሃምሳ አንድ ሽ አምስት መቶ አርባ ሰባት ብር ከአስር ሳንቲም) ስለሚሸጥ የጨረታ ማስታወቂያው መስከረም 4 ቀን 2019 ዓ/ም ጀምሮ ለ30 ተከታታይ ቀናት በጋዜጣ ታትሞ ቆይቶ ጥቅምት 04 ቀን 2019 ዓ/ም ከጥዋቱ 3፡00 እስከ 5፡00 ድረስ ስለሚሸጥ ተጫራቾች የግምቱን 1/4ኛ ገንዘብ ቀድማችሁ በሲፒኦ አስይዛችሁ በዕለቱ መጫረት የምትችሉ መሆኑን ፍ/ቤት አዝዟል፡፡
የጓጉሳ ሽኩዳድ ወረዳ ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-10-14
- Bid closing time: 09:00
- Bid opening: 2026-10-14 09:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: Guagesa Skudade Woreda Court
- Bid bond: 25%
- Published on: Be'kur (Sep 14, 2026)
- Posted at: 2026-09-14T13:23:52.000Z
- Source: 2merkato