House and Building Sale
ኦሞ ባንክ (አ.ማ.) ጂንካ ዲስትሪክት መኖሪያ ቤት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ ይሸጣል
More tags
Description
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
ኦሞ ባንክ (አ.ማ) ጂንካ ዲስትሪክት በአዋጀ ቁጥር 97/90 ፤ 98/90 እና 1147/2010 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በዋስትና የያዘውን ንብረት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጁ ይሸጣል ፡፡
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ሥም |
የንብረት አስያዥ ስም
|
ለጨረታ የቀረበው መያዣያ |
አበዳሪው ቅርንጫፍ |
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ የካርታ ቁጥር |
የጨረታው ቀንና ሰዓት
|
ጨረታው የወጣበት ዙር
|
||||
|
ከተማ/ ወረዳ |
የካርታ ቁጥር |
የቦታ ስፋት በካሬ |
የጨረታው መነሻ ዋጋ ብር |
ቀን |
ሰዓት |
||||||
|
1 |
አቶ ናትናኤል አድማሱ |
አቶ ናትናኤል አድማሱ |
የመኖሪያ ቤት |
ባኮ ዳውላ |
ባኮ ዳውላ |
006 |
997.5 |
1,560,000
|
28/01/2019 ዓም
|
3:30-4:00 |
የ1ኛ ዙር
|
|
2 |
ወ/ሮ ንግስት አድነው |
ወ/ሮ ንግስት አድነው |
የመኖሪያ ቤት |
ባኮ ዳውላ |
ባኮ ዳውላ |
006 |
800 |
609,000
|
28/01/2019 ዓም
|
4:01-4-31 |
የ1ኛ ዙር
|
|
3 |
ብረሃን አንድ ቀን ጫጩት |
ኣቶ ተክሌ ሀብቶ |
የመኖሪያ ቤት |
ባኮ ዳውላ |
ካይሳ |
040/14 |
348 |
1,500,000
|
28/1/2019 ዓም
|
4:31-5:00 |
የ1ኛ ዙር
|
|
4 |
አቶ ታመኔ እከምሶ |
አቶ እከመሶ አብኖ |
የመኖሪያ ቤት |
ደቡብ አሪ |
ጋዜር |
024/2015 |
267 |
150,000
|
3/2/2019 ዓ.ም.
|
3:30-4:00 |
የ2ኛ ዙር
|
|
5 |
ጥረት አጣና ማህበር |
ወ/ሮ ፋሲካ አዛዮ |
የመኖሪያ ቤት |
ደቡብ አሪ |
ጋዜር |
94/2014 |
230 |
150,000
|
3/2/2019 ዓ.ም.
|
4:00-4:30 |
የ2ኛ ዙር
|
|
6 |
አቶ ዘሪሁን ጋንግሲ |
አቶ ዘሪሁን ጋንግሲ |
የመኖሪያ ቤት |
ደቡብ አሪ |
ጋዜር |
69/2013 |
340 |
150,000
|
3/2/2019 ዓ.ም.
|
4:30-5:00
|
የ2ኛ ዙር
|
|
7 |
አቶ ቡልማይ ይዝንቶ |
አቶ ቡልማይ ይዝንቶ |
የመኖሪያ ቤት |
ደቡብ አሪ |
ቶልታ
|
36/007/06 |
148 |
150,000
|
2/2/2019 ዓ.ም |
3:30-4:00 |
የ2ኛ ዙር
|
|
8 |
አቶ ስንታየሁ ይመር |
አቶ ስንታየሁ ይመር |
የመኖሪያ ቤት |
ደቡብ ኦሪ
|
ቶልታ
|
403/007/18 |
150 |
70,000
|
2/2/2019 ዓ.ም. |
4:00-4:30 |
የ2ኛ ዙር
|
|
9 |
እንደግ እላቂ እቃ ማህበር |
አቶ አዳሙ ኤስማይ |
የመኖሪያ ቤት |
ደቡብ አሪ |
ቶልታ
|
476/07/10 |
150 |
200,000
|
2/2/2019 ዓ.ም. |
5:30-6:00 |
የ2ኛ ዙር
|
|
10 |
ሰርቶ መለወጥ ማህበር |
አቶ አጅቤ ዶሎ |
የመኖሪያ ቤት |
ደቡብ አሪ |
ቶልታ
|
294/07/8 |
260 |
200,000
|
2/2/2019 ዓ.ም. |
6:00-6:30 |
የ2ኛ ዙር
|
|
11 |
ሰርተን አንደግ ማህበር |
አቶ አማኑኤል ባንታየሁ |
የመኖሪያ ቤት |
ሜጽር
|
ሜጽር |
494 |
248 |
699,200
|
2/2/2019 ዓ.ም. |
8፡00-8፡30 |
የ1ኛ ዙር
|
ማሳሰቢያ፡-
- ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 10% የጨረታ ማስከበሪያ ቦንድ በባንክ ክፍያ ማዘዣ ሲፕኦ አሰርተው ከጨረታው ቀን በፈት ማስያዝ ወይም ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ይዘው መቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው በሰንጠረዥ ላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ታዛቢዎች በተገኙበት ይካሄዳል፡፡
- ጨረታውን ያሸነፈው ተጫራቾች ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀን ውስጥ ለባንኩ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል።
- ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ገቢ የማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስም።
- ንብረቱ በገዥው ሥም እንዲዛወር ባንኩ ለሚመለከተወ የመንግስት አካል ደብዳቤ ይጽፋል ።
- ባንኩ የተሻለ አማራጭ ወይም ብድሩ ከተከፈለ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ጨረታውን ያሸነፈው አካል የተጨማሪ እሴት ታክስ ጨምሮ አስፈላጊውን ክፍያ ይፈጽማል ።
ኦሞ ባንክ (አ.ማ) ጂንካ ዲስትሪክት
Tender details
- Deadline: 2026-10-13
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-10-13 12:00
- Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Region: South Ethiopia Regional State
- Publishing entity: ኦሞ ባንክ (አ.ማ) ጂንካ ዲስትሪክት
- Bid bond: 10%
- Published on: Addis Zemen (Sep 15, 2026)
- Posted at: 2026-09-15T08:00:46.000Z
- Source: 2merkato