Accounting and Auditing, Accounting System Design
አቲስ ናማ ፋውንዴሽን የኦዲት ሪፖርት በተመሰከረለት የውጭ ኦዲተር ማሰራት ይፈልጋል
Description
የኦዲት ስራ ጨረታ ማስታወቂያ
አቲስ ናማ ፋውንዴሽን በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ተመዝግቦ ህጋዊ ሠውነት የተሰጠው ነ ተመዝግቦ ህጋዊ ሠውነት የተሰጠው አገር በቀል ድርጅት ነው።
ድርጅቱ እንደ ኢትዮጵያን አቆጣጠር በጀት አመት ኦዲት ሪፖርት በተመሰከረለት የውጭ ኦዲተር ማሰራት ይፈልጋል።
ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ኦዲተሮች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ሰነዳችሁን በአካል በማቅረብ መወዳደር የምትችሉመሆኑን እናሳውቃለን፡፡
1. የታደሰ ኦዲተር ንግድ ፈቃድ
2. የሙያ ማረጋገጫ
3. TIN ኮፒ እና ግብር ስለመክፈሉ
4. ስራውን ሰርቶ ለማቅረብ የሚጠይቀው የገንዘብ መጠንና የሚፈጅባት የጊዜ ገደብ
አድራሻ፡- ኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ነቀምት ከተማ የቤት ቁጥር 00033
ስልክ ቁጥር፡- +251 974 437 382
አቲስ ናማ ፋውንዴሽን
Tender details
- Deadline: 2026-09-28
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት
- Bid opening: 2026-09-28 12:00
- Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
- Region: Oromia
- Publishing entity: አቲስ ናማ ፋውንዴሽን
- Published on: Addis Zemen (Sep 17, 2026)
- Posted at: 2026-09-17T08:16:56.000Z
- Source: 2merkato