Packaging and Labelling

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ግብርና ቢሮ ለግብርና ኖራ የማዳበሪያ ከረጢት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 011/18

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ግብርና ቢሮ ለግብርና ኖራ የማዳበሪያ ከረጢት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

.

የዕቃው ዓይነት

መለኪያ

ብዛት

የጨረታ

የሚታሸግበት

የሚከፈትበት ሰዓት

1

ለግብርና ኖራ የማዳበሪያ ከረጢት

በቁጥር

 

25,000

20,000

 

900 ሰዓት

9፡10 ሰዓት

መሟላት ያለባቸው ግዴታዎች

  • በስራ ዘመኑ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ ወረቀት፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ ታክስ ክሊራንስ፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።
  • ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ለ45 ቀናት የፀና መሆን ይኖርበታል።
  • በተጫራቾች የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ሲ.ፒ.ኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና፣ ጥሬ ገንዘብ ያስያዙበት ማቅረብ አለባቸው።
  • ተጫራቾች በቢሮው የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጣበት ቀን 8/1/2019 ዓ/ም እስከ 9፡00 ሰዓት የማይመለስ ብር 200 ለሰነድ በመክፈል ዱራሜ ከተማ በሚገኘው የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 003 መውሰድ ይችላሉ።
  • ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነድ (ፕሮፎርማ) በመሙላት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 22/1/2019 ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ የቴክኒካልና ፋይናንሻል የመጫረቻ ሠነዶችን በአንድ ፖስታ በማዘገጃት በቢሮው የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 003 ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
  • የጨረታው ሳጥን በቀን 22/1/2019 ዓ/ም በቀኑ 9፡10 ሰዓት ተጫራቾች ተወካዮቻቸው በተገኙበት በቢሮው የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 003 ይከፈታል።
  • ቢሮው ለዚህ ጨረታ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ግብርና ቢሮ


Tender details

  • Deadline: 2026-10-02
  • Bid closing time: 15:00
  • Bid opening: 2026-10-02 15:10
  • Region: Central Ethiopia
  • Publishing entity: Central Ethiopia Regional State Bureau of Agriculture
  • Bid bond: 20,000.00 ብር
  • Bid document price: 200 (ሁለት መቶ ብር)
  • Published on: Addis Zemen (Sep 18, 2026)
  • Posted at: 2026-09-18T09:00:04.000Z
  • Source: 2merkato
← Back to all tenders