የኢትዮጵያ ሥነ ሕይወት ባለሞያዎች ማህበር የ2025 በጀት ዓመት ሂሳቡን በውጪ ኦዲተሮች ማሰራት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ሥነ ሕይወት ባለሞያዎች ማህበር የ2025 በጀት ዓመት ሂሳቡን በውጪ ኦዲተሮች ማሰራት ይፈልጋል። በመሆኑም የታደሰ የስራ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ተወዳዳሪዎች በጨረታ መሳተፍ የሚችሉ ሲሆን ይህንኑ የሚያስረዳ ማስረጃ ማያያዝ ይጠበቅባቸዋል። በተጨማሪም ተጫራቾች ውል ከተፈረመበት ቀን ጀምሮ ሥራውን መጀመር የሚችሉ ሲሆን ሥራውን ለማጠናቀቅ የሚወስድባቸው ጊዜ በመግለፅ የሚሰሩበትን ጠቅላላ ዋጋ ማቅረብ ይኖርባቸዋል። የቀረበው ዋጋ የተጨማሪ እሴት ታክስን እንዳካተተ ተደርጎ ይቆጠራል። በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ የሂሳብ ባለሞያ ተጫራች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት /10/ አስር ተከታታይ የሥራ ቀናት ጨረታውን ማስገባት ይኖርባቸዋል።

አድራሻ፡- የተፈጥሮና ኮምፒቲሽናል ሳይንስ ኮሌጅ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

ስልክ ቁጥር፡- 0921398625

ኢሜይል biologicalsocietyec@gmail.com

የኢትዮጵያ ሥነ ሕይወት ባለሞያዎች ማህበር


Tender details

  • Deadline: 2026-04-22
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት /10/ አስር ተከታታይ የሥራ ቀናት
  • Bid opening: 2026-04-22 17:00
  • Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀን እና ሰዓት አልተገለጸም
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Ethiopian Biology Professionals Association
  • Published: Apr 11, 2026
  • Posted at: 2026-04-11T08:02:26.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders