የኢትዮጵያ ሥነ ሕይወት ባለሞያዎች ማህበር የ2025 በጀት ዓመት ሂሳቡን በውጪ ኦዲተሮች ማሰራት ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ሥነ ሕይወት ባለሞያዎች ማህበር የ2025 በጀት ዓመት ሂሳቡን በውጪ ኦዲተሮች ማሰራት ይፈልጋል። በመሆኑም የታደሰ የስራ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ተወዳዳሪዎች በጨረታ መሳተፍ የሚችሉ ሲሆን ይህንኑ የሚያስረዳ ማስረጃ ማያያዝ ይጠበቅባቸዋል። በተጨማሪም ተጫራቾች ውል ከተፈረመበት ቀን ጀምሮ ሥራውን መጀመር የሚችሉ ሲሆን ሥራውን ለማጠናቀቅ የሚወስድባቸው ጊዜ በመግለፅ የሚሰሩበትን ጠቅላላ ዋጋ ማቅረብ ይኖርባቸዋል። የቀረበው ዋጋ የተጨማሪ እሴት ታክስን እንዳካተተ ተደርጎ ይቆጠራል። በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ የሂሳብ ባለሞያ ተጫራች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት /10/ አስር ተከታታይ የሥራ ቀናት ጨረታውን ማስገባት ይኖርባቸዋል።
አድራሻ፡- የተፈጥሮና ኮምፒቲሽናል ሳይንስ ኮሌጅ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
ስልክ ቁጥር፡- 0921398625
ኢሜይል biologicalsocietyec@gmail.com
የኢትዮጵያ ሥነ ሕይወት ባለሞያዎች ማህበር
Tender details
- Deadline: 2026-04-22
- Bid closing time: 17:00
- Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት /10/ አስር ተከታታይ የሥራ ቀናት
- Bid opening: 2026-04-22 17:00
- Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀን እና ሰዓት አልተገለጸም
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Ethiopian Biology Professionals Association
- Published: Apr 11, 2026
- Posted at: 2026-04-11T08:02:26.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.