ግራንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. አዉቶሞቢል መኪና መሸጥ ይፈልጋል
Description
ግራንድ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ
ለ 2ተኛ ግዜ የወጣ የሐራጅ ጨረታ ሽያጭ
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የዋስ ስም |
ብድር የወሰዱበት ቅርንጫፍ |
የሚሸጠው ንብረት |
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ |
የንብረቱ አይነት |
የካርታ ቁጥር/ታርጋ ቁጥር |
የጨረታ ዋጋ መነሻ |
የጨረታ ሽያጭ |
||
|
ከተማ |
ወረዳ |
ቀን |
ሰዓት |
||||||||
|
1 |
አሸናፊ ካቡሌ |
አሸናፊ ካቡሌ |
ቄራ
|
አዉቶሞቢል መኪና |
ኮልፌ ቀራኒዮ |
ቤተል ፖሊስ ጣቢያ |
አዉቶሞቢል መኪና |
አአ-01-25325
|
270,000
|
ሚያዚያ 15/2018 ዓ.ም. |
5:00 |
ማሳሰቢያ
- ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪል 1/4ኛውን በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ ክፍያ ማዘዣ/ሲፒኦ በማስያዝ መጫረት ይችላል።
- አሸናፊው ያሸነፈበት ቀሪ ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ካልከፈለ ለጨረታ መነሻ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ አይደረግም።
- ቤቱና መኪናዉ ያለበት ሁኔታ ለማየት ከጨረታው በፊት ሚያዚያ 10 እስከ ሚያዚያ 15 ቀን 2018 ሁልጊዜ ከጠዋት 3፡00 ጀምሮ መጎብኘት ይቻላል።
- በንብረቱ ላይ ከመንግስት የሚፈለጉ ግብሮች፣ ቫትን፣ የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ወጪዎች በጨረታ አሸናፊው ይሸፈናሉ።
- ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: ጨረታዉ በዋናዉ መስሪያ ቤት ይካሄዳል።
- ጨረታዉ ሚያዝያ 06 ቀን 2018ዓ.ም ጧት 5.00 ሰዓት ግሎባል ሆቴል አካባቢ በሚኘዉ ዋና መ/ቤት ይከፈታል።
ለተጨማሪ መረጃ
በስልክ ቁጥር 011-4-70-51-02 ወይም 09-11-30-66-45 ሀዋሳ ቅርንጫፍ 046-212-74-77 ወይም 09-26-89-20-56 ቄራ ቅርንጫፍ 011-4-70-13-15 ወይም 09-12-25-1645 መደወል ይችላሉ።
ግራንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ.
Tender details
- Deadline: 2026-04-23
- Bid closing time: 11:00
- Bid opening: 2026-04-23 11:00
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Grand Micro Finance Institution S.C.
- Bid bond: 25%
- Published: Apr 12, 2026
- Posted at: 2026-04-14T09:44:28.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.