ቢ.ኤም የቤት ግንባታ እና ኪራይ አ/ማ ያገለገሉ ባለ 20 ፊት 2 ኮንቴነሮችን ፍላጎት ላላቸው ተጫራቾች አወዳድሮ ባለበት ሁኔታ ለመሸጥ ይፈልጋል

★ Featured

Description

ያገለገሉ ኮንቴነሮች ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

አክሲዮን ማህበራችን ቢ.ኤም የቤት ግንባታ እና ኪራይ አ/ማ ያገለገሉ ባለ 20 ፊት 2 ኮንቴነሮችን ፍላጎት ላላቸው ተጫራቾች አወዳድሮ ባለበት ሁኔታ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

የጨረታ ማቅረቢያ መስፈርቶች

  • ፈላጊ ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዋጋ በታሸገ ፖስታ (Sealed envelope) ፣ አድራሻ እና ስልክ ቁጥር ማቅረብ አለባቸው። 
  • የጨረታ ሰነድ እስከ ሚያዚያ 12 ቀን 2018 ጠዋት 4፡00  በፊት መግባት አለባቸው። 
  • ኮንቴነሮቹ ከጨረታ መዝጊያ ቀን በፊት በመደበኛ የስራ ሰዓት በተጠቀሰው ቦታ በመገኘት ማየት ይችላሉ። 
  • ጨረታው ሚያዚያ 12 ቀን 2018 ጠዋት 4፡30 በተጫራቾች ወይም በተወካዮቻቸው ፊት ይከፈታሉ። 
  • ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000(ሀምሳ ሺ) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ በቢ.ኤም የቤት ግንባታ እና ኪራይ አክሲዮን ማሕበር ስም አዘጋጅተው በፖስታ በማሸግ ከኪራይ ዋጋ ሰነዱ ማስገቢያው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤
  • ከፍተኛ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች አሸናፊ ይሆናል። 
  • ማህበሩ ጨረታውን መቀበል ወይም መሰረዝ መብት ይኖረዋል።
  • አሸናፊው ተጫራች የጨረታ አሸናፊው በተገለፀ 2 ቀናት ውስጥ ሙሉ ክፍያ መፈጸም እና ኮንቴነሮችን መውሰድ አለበት። 
  • በዚህ መሰረት ካልፈጸመ ጨረታው ለሚቀጥለው ከፍተኛ ተጫራች ይሰጣል። 
  • ተጫራቾች የጨረታውን ዋጋ ከተጨማሪ እሴት ታክስ ጋር(ቫት) ያስገቡ አልያም የገባው ዋጋ ቫትን ያካተተ እንደሆነ ይቆጠራል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ ፡ 0900333414/0909931111

አድራሸ፡- አዲስ አበባ አ/ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ከኩርቱ ህንፃ ፊት ለፊት ከሚገኘው ጊዜያዊ ወረዳ አንድ ፖሊስ ጣቢያ ጀርባ በሚገኘው በማህበሩ ህንፃ አሜሪካን ጊቢ ህንፃ


Tender details

  • Deadline: 2026-04-20
  • Bid closing time: 10:00
  • Bid opening: 2026-04-20 10:30
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: BM House Building & Rent S.C
  • Buyer address: ኩርቱ ህንፃ ሀብተጊዮርጊስ ድልድይ ከተፈራ ህንጻ ጎን የቢሮ ቁጥር 803
  • Bid bond: 50,000.00 ብር
  • Published: Apr 15, 2026
  • Posted at: 2026-04-15T08:40:13.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders