ንስር 33 ኃ/የተ/የመኖሪያ ቤት ማህበር የሂሳብ እንቅስቃሴ ለመመርመር በቀጣይ 3 አመት አብሮት የሚሰራ የኦዲት ድርጅት ይፈልጋል

★ Featured

Description

የሂሳብ ምርመራ (ኦዲት) ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

ንስር 33 ኃ/የተ/የመኖሪያ ቤት ማህበር የአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር  በመሃበር ተደረጅተው ቤት ለሚገነቡ  ባመቻቸው እድል መሰረት በግንባታ ሂደት ላይ የሚገኝ  ማህበር ነው፡፡ የድርጅቱን የሂሳብ እንቅስቃሴ ለመመርመር በቀጣይ 3 አመት አብሮት የሚሰራ የኦዲት ድርጅት ይፈልጋል። በዚህም መሰረት ብቁ የሆናችሁ የኦዲት ድርጅቶች በጨረታው እንድትሳተፉ ተጋብዛችኋል።

1. የአገልግሎቱ አይነት

  • ለቀጣይ  3 (ሶስት) ዓመት የሚቆይ  የሂሳብ ምርመራ ማከናወን።

2. ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች

  • የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው።
  • የሙያ ብቃት ማረጋገጫ (AABE) ያላቸው።
  • የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው።
  • የድርጅቱን መገለጫ (Company Profile) ማቅረብ የሚችሉ።

3. የአቀራረብ ሁኔታ

  • ተጫራቾች ለሶስቱ ዓመት የሚሰሩበትን  ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  • ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) የስራ ቀናት ውስጥ ሰነዱን በኢንቨሎፕ አሽገው እና ማህተም መተው ማስገባት ይችላሉ።

4. የመረጃ ማስገቢያ አድራሻ

  • አድራሻ: ቡልጋሪያ ቶታል አለፍ ብሎ መታመን ህንጻ1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር101

ለበለጠ መረጃ ስልክ፡+251911340463

ማሳሰቢያ፡ ድርጂቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ  በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።


Tender details

  • Deadline: 2026-04-28
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) የስራ ቀናት
  • Bid opening: 2026-04-28 17:00
  • Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: NISIR 33 HOUSING COOPERATIVE CO., LTD
  • Published: Apr 17, 2026
  • Posted at: 2026-04-17T14:29:22.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders