እናት ባንክ አ.ማ. ቮልስዋገን ID 6 አውቶሞቢል በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ
እናት ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውንና ከዚህ በታች በሰንጠረዡ የተመለከተውን ንብረት ባለበት ሁኔታ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 ለባንኮች በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል.
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪው ቅርንጫፍ |
ለጨረታው ቀረበው ንብረት |
የንብረት ዝርዝር |
የሐራጅ መነሻ ዋጋ በብር |
ሐራጁ የሚከናወንበት |
||||
|
የሰሌዳ ቁጥር |
የስሪት ዘመን |
ሞተር ቁጥር |
የሻንሲ ቁጥር |
ቀን |
ሰዓት |
||||||
|
1 |
ሊኑ ማኑፋክቸሬንግ ሃ/ የተ/የግ/ማህበር |
አቶ ሃኒባል ሙሉጌታ |
አበበች ጎበና መገናኛ |
ቮልስዋገን ID 6 አውቶሞቢል |
አአ-2-C33442 |
2022 |
EE/* |
LFVVB9E79N5161797 |
5,000,000.00 |
ሚያዚያ 26 ቀን 2018 ዓ.ም. |
ከጧቱ 3፡00-4፡15 |
የሐራጅ ደንቦች
- ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (1/4ኛ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ) ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ::
- የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጅ መዝጊያ ሰዓት አስራ አምስት ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል:: በሐራጁ የመጨረሻ አስራ አምስት ደቂቃዎች የተጫራቾች ምዝገባ አይካሄድም።
- አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ የጨረታው አሸናፊ መሆኑ ደብዳቤ ከደረሰው ቀን ጀምሮ በአስራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ መከፈል አለበት:: ባይከፍል ግን ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል።
- ሐራጁ ከላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት በአዲስ አበባ ከተማ ካዛንቺስ በሚገኘው የባንኩ ዋና መ/ቤት ዘጠነኛ (9ኛ) ፎቅ ይከናወናል።
- በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪ እና ንብረት አስያዥ ወይም ሕጋዊ ተወካዮች ብቻ ናቸው።
- በተሸከርካሪው ላይ ለመንግስት የሚከፈለው የተ.እ.ታክስ እና ገዢ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ ክፍያዎችን የስም ማዛወሪያ ጨምሮ ገዢው/አሸናፊው ይከፍላሉ።
- ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ለሐራጅ የቀረበውን ንብረት ለመጎብኘት የሚፈልጉ ከአበዳሪው ቅርንጫፍ ጋር ቀጠሮ በመያዝ መጎብኘት ይችላሉ።
- ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-5-58-65-68 በመደወል መጠየቅ ይቻላል።
እናት ባንክ አ.ማ
Tender details
- Deadline: 2026-05-04
- Bid closing time: 10:15
- Bid opening: 2026-05-04 10:15
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Enat Bank S.C.
- Bid bond: 25%
- Published: Apr 19, 2026
- Posted at: 2026-04-20T14:01:24.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.