ጥላሁነን የበጎ አድራጎት ማህበር የ2025 በጀት አመት የሂሳብ ሰነዶችን በዉጭ ኦዲተር ማስመርመር ይፈልጋል
Description
የኦዲት አገልግሎት ጨረታ ጥሪ ማስታወቂያ
ጥላሁነን የበጎ አድራጎት ማህበር በኢፌዴሪ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን በአዋጅ ቁጥር 1113/2011 መሠረት የተመዘገበ ሀገር በቀል የሲቪል ማህበር ሲሆን የ2025 በጀት አመት የሂሳብ ሰነዶችን በዉጭ ኦዲተር ማስመርመር ይፈልጋል። በመሆኑም በዘርፉየተሰማራችሁ እና ህጋዊ የስራ ፍቃድ ያላችሁ የኦዲት ድርጅቶች የቴክኒክና የፋይናንስ ሰነዶቻችሁን እንድታቀርቡ እንጋብዛለን።
መስፈርቶች፡ የታደሰ የንግድ ፍቃድና የሙያ ፍቃድ እና የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ያለው፣
የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin no.) እና የቫት (VAT) ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው፣ ተመሳሳይ የስራ ልምድ ማቅረብ የሚችል።
ተጫራቾች ሰነዶቻቸዉን በኢሜል አድራሻችን yadesa.negero@gmail.com መላክ ወይም አዲስ አበባ ጀሞ 1 መስታዎት ፋብሪካ ፊት ለፊት አስዮ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 302 በመምጣት እስከ 17/8/2018 ዓ.ም ድረስ ማቅረብ ይችላሉ።
ጥላሁነን የበጎ አድራጎት ማህበር
Tender details
- Deadline: 2026-04-25
- Bid closing time: 17:00
- Bid opening: 2026-04-25 17:00
- Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Tilahunen Charity Association
- Published: Apr 20, 2026
- Posted at: 2026-04-21T08:00:05.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.