በጅማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ ምግብ ነክ፣ አልባሳት፣ ጫማ፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ኮስሞቲክስ እና የንፅህና መጠበቂያ ዕቃዎች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ ጣቢያ የተተው፣የተወረሱ እና በኮንትሮባንድ መንገድ ሲንቀሳቀሱ በጊዘን ጉ/መቆ ጣቢያ ተይዘው የሚገኙ
- ምግብ ነክ
- አልባሳት ፤
- ጫማ፣
- ኤሌክትሮኒክስ እና ኮስሞቲክስ ፣
- የንፅህና መጠበቂያ ዕቃዎች
ባሉበት ሁኔታ ሚያዝያ 19/08/2018፤ ከጠዋቱ 4፡00 ላይ አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ ጣቢያ ላይ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
በመሆኑም፡-
አሶሳ ጉ/መቅመቆ ጣቢያ ለጨረታ በቀረቡት ዕቃዎች ላይ ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች በዘርፉ የፀናና የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የግብር የከፈለ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የዘመኑን ግበር ስለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት የተሰጠ ማስረጃ /ክሊራንስ/ማቅረብ የሚችል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 17/8/2018 ዓ.ም ድረስ የማይመለስ 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ የጨረታ ሠነድ በመግዛት እና በጨረታ ማስከበሪያ (CPO) 5% ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አያይዞ በኤቨሎፕ ወይም በፖስታ በማሸግ አሶሳ ጉ/መቅ/መቆጣቢያ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል።
|
ተቁ |
አሶሳ ጉ/መቆ ጣቢያ |
የጨረታው አይነት |
የንብረት ማመልከቻ ቀን ማስታወቂያከወጣበት ቀን 12//08/2018 እስከ 19/08/2018 ዓ.ም |
የጨረታ የመዝጊያ እና የመከፈቻ ቀንና ሰዓት |
|
1 |
አሶሳ ጉ/መቆ ጣቢያ |
የመጀመሪያ ዙር ግልጽ ጨረታ |
ሚያዝያ 19/08/2018 3፡45 ተዘግቶ በዚያኑ ቀን 4፡00 ሰዓት ላይ አሶሳ ጉ/መቅመቆ ጣቢያ ላይ ይከፈታል |
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 251 57 448-3164 ፣ 251 57 448-3312 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
በጅማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት አሶሳ
ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ
Tender details
- Deadline: 2026-04-27
- Bid closing time: 09:45
- Bid opening: 2026-04-27 10:00
- Region: Oromia
- Publishing entity: በጅማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ
- Bid bond: 5%
- Bid document price: 100.00 ብር
- Published: Apr 20, 2026
- Posted at: 2026-04-21T08:48:31.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.