ጊዜ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላ/የተ/የህ/ሥ/ማህበር በ2017 ዓ.ም የሰራውን ሒሳብ በውጪ ኦዲተር አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

ጊዜ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላ/የተ/የህ/ሥ/ማህበር በ2017 ዓ.ም የሰራውን ሒሳብ በውጪ ኦዲተር አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል።

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘረውን መስፈርት የምታሟሉ ፍረት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

  • አስፈላጊ ዶክመንቶችን በሙሉ ማቅረብ የሚችል
  • የዘመኑን የስራ ግብር የከፈሉ
  • ህብረት ስራ ማህበር ኦዲት በማድረግ ልምድ ያለው
  • ስራውን ሰርቶ ለማጠናቀቅ የሚወስድበት ጊዜ እና ገንዘብ በመጥቀስ መጫረት ትችላላችሁ

የሚመረመሩ ዶክመንቶች

  • ገቢ ደረሰኝ 21 ቦክስ ፋይል
  • JV 3 ቦክስ ፋይል
  • PV 4 ቦክስ ፋይል
  • PGPV 2 ቦክስ ፋይል
  • ሌሎች አስፈላጊ ዶክመንቶች በአጠቃላይ

ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ7 ተከታታይ የስራ ቀናት ቢሮ ድረስ በመቅረብ ማስገባት ትችላላችሁ።

አድራሻ፦ ሲኤምሲ የተባበሩት እጅጋየሁ ዲባባ ህንፃ 2ኛ ፎቅ

ስልክ ቁጥር 0929-23-46-22, 09-79-70-00-70

ጊዜ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላ/የተ/የህ/ሥ/ማህበር


Tender details

  • Deadline: 2026-05-01
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ7 ተከታታይ የስራ ቀናት
  • Bid opening: 2026-05-01 17:00
  • Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀን እና ሰዓት አልተገለጸም
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: ጊዜ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላ/የተ/የህ/ሥ/ማህበር
  • Published: Apr 24, 2026
  • Posted at: 2026-04-24T07:10:39.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders