አሊቢራ ፋውንዴሽን የ2016 እና የ2017 ዓ.ም /ኦዲት/ ለማስደረግ ይፈልጋል

Description

የኦዲት ስራ ጨረታ ማስታወቂያ

አሊቢራ ፋውንዴሽን የ2016 እና የ2017 ዓ.ም /ኦዲት/ ለማስደረግ ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ የኦዲት ድርጅቶች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን አንገልጻለን፡፡

መስፈርቶች :-

  • የንግድ ፈቃድ ያላቸው
  • በሙያ ብቃት ህጋዊነት የታወቀ በመንግስት የተመዘገበ
  • የዘመኑን ግብር ከፍለው ፈቃዳቸውን ያደሱ
  • የኦዲትንግ የስራ ልምድ ያላቸው
  • የታክስ መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን አለባቸው

መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች ለአገልግሎት የምታስከፍሉትን ዋጋና ስራውን ሰርታችሁ የምታስረክቡበትን ጊዜ በመጥቀስ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አምስት የስራ ቀናት ውስጥ ከዚህ በታች በተጠቀሰው አድራሻ መረጃዎቻችሁን በስራ ሰዓት ማስገባትና መጫረት የምትችሉ መሆናችሁን እንገልጻለን።

አድራሻ፡- ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ለብ ሙዚቃ ሰፈር ብራይተን ህንጻ/3 ፎቅ

ስልክ ቅጥር 0911 737 981 / 0911 528 041

አሊቢራ ፋውንዴሽን


Tender details

  • Deadline: 2026-05-02
  • Publishing entity: አሊቢራ ፋውንዴሽን
  • Published: Apr 28, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders