ጅማ ጉምሩከ ቅ/ጽ/ቤት የተተው፣ የተወረሱ በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት መጋዘን ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ኤሌክትሮኒክስ፣ የተለያዩ የእጅ ሰዓቶች፣ ጫማዎች እና የተለያዩ አልባሳት እንዲሁም የተሽከርካሪ መለዋወጫ /spare part/ ዕቃዎች ባሉበት ሁኔታ በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

ጅማ ጉምሩከ ቅ/ጽ/ቤት የተተው፣ የተወረሱ በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው በጅማጉ/ቅ/ጽ/ቤት መጋዘን ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ኤልክትሮኒክስ፣ የተለያዩ የእጅ ሰዓቶች፣ ጫማዎች እና የተለያዩ አልባሳት እንዲሁም የተሽከርካሪ መለዋወጫ/spare part ዕቃዋች ባሉበት ሁኔታ ሚያዝያ 26/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 4:00 ላይ በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት ላይ በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

በመሆኑም፡-

  1. በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን በጨረታ በቀረቡ እቃዎች ላይ ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች በዘርፍ የፀናና የታደሰ ንግድ ፍቃድ፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ስለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት የተሰጠ ማስረጃ (ክሊራንስ) ማቅረብ የሚችል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አስከ 25/08/2018 ዓ.ም ድረስ የማይመለስ 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ከጅማ/ጉ/ቅ/ጽ/ቤት እና ከሆሌ ጉ/ቆ/ጣቢያ የጨረታ ሠነድ በመግዛቶ እና የጨረታ ማስከበሪያ (CPO) 100,000/አንድ መቶ ሺህ ብር/ በጅማ/ጉ/ቅ/ጽ/ቤት ስም በባንክ በማስያዝ ወደ ጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት 4ኛ ፎቅ የተ/የተ/ን አስተዳደር ቡድን በአካል ቀርቦ መመዝገብ ይኖርበታል።

.

የቅ//ቤቱ ስም

የጨረታው አይነት

የንብረት መመልከቻ ቀን ማስታወቂያው ከወጣበት ከቀን 21/08/2018 እስከ 25/08/2018 .

የጨረታ የሚካሄድበት ቀንና ሰዓት

1

ጅማ ///ቤት

ሐራጅ ጨረታ

ሚያዚያ 26/2018 4:00 ሰዓት ላይ በጅማ ///ቤት ላይ ይካሄዳል።

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 047 211-6287/ 047-211-2997 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።

ጉምሩክ ኮሚሽን ጅማ ቅ/ጽ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-05-04
  • Bid closing time: 10:00
  • Bid opening: 2026-05-04 10:00
  • Region: Oromia
  • Publishing entity: Ethiopian Customs Commission
  • Buyer address: በአባይ ማዶ ዲያስፖራ መንገድ ሁለት መቶ ሜትር ገባ ብሎ ካለው የአማራ ህንጻ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ቢሮ ጎን
  • Bid bond: 100,000.00 /አንድ መቶ ሺህ ብር/
  • Bid document price: 100.00 /አንድ መቶ ብር/
  • Published: Apr 29, 2026
  • Posted at: 2026-04-29T09:11:45.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders