ጅማ ጉምሩከ ቅ/ጽ/ቤት የተተው፣ የተወረሱ በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት መጋዘን ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ኤሌክትሮኒክስ፣ የተለያዩ የእጅ ሰዓቶች፣ ጫማዎች እና የተለያዩ አልባሳት እንዲሁም የተሽከርካሪ መለዋወጫ /spare part/ ዕቃዎች ባሉበት ሁኔታ በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
ጅማ ጉምሩከ ቅ/ጽ/ቤት የተተው፣ የተወረሱ በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው በጅማጉ/ቅ/ጽ/ቤት መጋዘን ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ኤልክትሮኒክስ፣ የተለያዩ የእጅ ሰዓቶች፣ ጫማዎች እና የተለያዩ አልባሳት እንዲሁም የተሽከርካሪ መለዋወጫ/spare part ዕቃዋች ባሉበት ሁኔታ ሚያዝያ 26/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 4:00 ላይ በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት ላይ በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
በመሆኑም፡-
- በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን በጨረታ በቀረቡ እቃዎች ላይ ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች በዘርፍ የፀናና የታደሰ ንግድ ፍቃድ፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ስለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት የተሰጠ ማስረጃ (ክሊራንስ) ማቅረብ የሚችል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አስከ 25/08/2018 ዓ.ም ድረስ የማይመለስ 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ከጅማ/ጉ/ቅ/ጽ/ቤት እና ከሆሌ ጉ/ቆ/ጣቢያ የጨረታ ሠነድ በመግዛቶ እና የጨረታ ማስከበሪያ (CPO) 100,000/አንድ መቶ ሺህ ብር/ በጅማ/ጉ/ቅ/ጽ/ቤት ስም በባንክ በማስያዝ ወደ ጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት 4ኛ ፎቅ የተ/የተ/ን አስተዳደር ቡድን በአካል ቀርቦ መመዝገብ ይኖርበታል።
|
ተ.ቁ |
የቅ/ጽ/ቤቱ ስም |
የጨረታው አይነት |
የንብረት መመልከቻ ቀን ማስታወቂያው ከወጣበት ከቀን 21/08/2018 እስከ 25/08/2018 ዓ.ም |
የጨረታ የሚካሄድበት ቀንና ሰዓት |
|
1 |
ጅማ ጉ/ቅ/ፅ/ቤት |
ሐራጅ ጨረታ |
ሚያዚያ 26/2018 4:00 ሰዓት ላይ በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት ላይ ይካሄዳል። |
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 047 211-6287/ 047-211-2997 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
ጉምሩክ ኮሚሽን ጅማ ቅ/ጽ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-05-04
- Bid closing time: 10:00
- Bid opening: 2026-05-04 10:00
- Region: Oromia
- Publishing entity: Ethiopian Customs Commission
- Buyer address: በአባይ ማዶ ዲያስፖራ መንገድ ሁለት መቶ ሜትር ገባ ብሎ ካለው የአማራ ህንጻ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ቢሮ ጎን
- Bid bond: 100,000.00 /አንድ መቶ ሺህ ብር/
- Bid document price: 100.00 /አንድ መቶ ብር/
- Published: Apr 29, 2026
- Posted at: 2026-04-29T09:11:45.000Z
Documents
Categories
Textile, Garment and LeatherShoes and Other Leather ProductsTextile, Garments and UniformsOther SalesSales, Disposals and ForeclosureSpare Parts and Car Decoration MaterialsEquipment and AccessoriesElectrical, Electromechanical and ElectronicsComputer and AccessoriesIT and TelecomOffice Machines and AccessoriesOffice Supplies and ServicesAmharic2merkatoEthiopian Customs CommissionOromia
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.