Ministry of Revenue procurement of vehicle maintenance የተሸከርካሪ ጥገና/የጋራጅ አገልግሎት Mto2
Description
Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website
https://production.egp.gov.et/egp/bids/report/tendering/6aae9da8-6131-43a5-9eda-2a0ee5f4737f/open
Reference Number: MoR-NCB-NC-0346-2018-BID-Open Lot Reference: Mto2/013/2018
Procurement Information
- Procurement Type: Bidding
- Procurement Method: Open
- Market Type: National
- Envelope Type: single envelop
- Category: NonConsultancyServices
Procuring Entity
Organization: Ministry of Revenue
Contact Information
Address: Mexico infront of Genet Hotel kassa grand mall
Town: A.A
Country: Ethiopia
P.O. Box: 0000
Post Code: 1000
Telephone: +251 115583727
Email: mormto2procurment@gmail.com
Office: 11th/03
Important Dates
- Invitation Date: Apr 30, 2026, 12:00 AM
- Submission Deadline: May 10, 2026, 10:00 AM
- Opening Schedule: May 10, 2026, 10:30 AM
- Clarification Deadline: May 05, 2026, 5:00 PM
Eligibility Requirements
Participation Fee: 200
Bid Security: 10000 ETB
Bid Security Forms (Local): Bank_Guarantee
Bid Security Forms (SME): Letter_from_Small_and_Micro_Enterprise, Bank_Guarantee
Qualification Requirements
- all service must be supplied based on the bid.Procurement of vehicle maintenanceReference: MoR-NCB-NC-0346-2018-BID-Open
Procurement Classification
- 103000000: Spare parts
Source of Fund
- Treasury
Governing Rule
The Federal Republic of Ethiopia
Terms and Conditions
1.አሸናፊው አቅራቢ ያሸነፈበትን አገልግሎት በራሱ ወርክ ሾፕ ተሸከርካሪዎቹን በመጠገን ማስረከብ አለበት፡፡ 2.መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡ 3.ማንኛውም ተጫራች ሲጫረት የተዘረዘሩትን ተሸከርካሪዎች ማለትም 1. ቶዮታ ፕራዶ 2. ቶዮታ ያሪስ 3. ቶዮታ ኮሮላ 4. ቶዮታ ሀይሉክስ 5. ቶዮታ ቪትስ 6. ቶዮታ ፕራዶ 7. ኒሳን ሚኒባስ 8.ሀውንዳይ ቱክሰን 9.ሉግሰንግ 10.ራቫ ፎር ….. በሲስተሙ በዋጋ መሙያ ቅፅ ላይ ሲሞላ የሚሞላው ዋጋ በሁሉም የጥገና አገልግሎት ስራዎች ላይ አንድ አይነት አማካኝ ዋጋ ሲሆን አሸናፊ ሲሆኑ እና ውል ሲታሰር የሁሉንም ተሸከርካሪ የጥገና ዋጋ ትይዩ የሞሉት ስራ ዋጋ ከላይ ለተዘረዘሩት ተሸከርካሪዎች በሙሉ ያገለግላል በመሆኑም ዋጋ ሲሞሉ አማካኝ እና ሊያዋጣዎት የሚችልን ዋጋ እንዲሞሉ እናሳውቃለን፡፡ 4.ማንኛውም ተጫራች ለጨረታ ማስከበሪያ በብሔራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው የፋይናንስ ተቋማት ለጨረታ ዋስትና የሚሆን ሲፒኦ (CPO) ብቻ ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት ማቅረብ ይኖርበታል እንዲሁም ሲፒኦ (CPO) ሲያሰሩ በገቢዎች ሚኒስቴር መካከለኛ ግብር ከፋዬች ቁጥር 2 ቅ/ጽ/ቤት መሆን አለበት፡፡በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ከሆነ ካደራጃቸው አካል የመስሪያ ቤቱ ሀላፊ ብቻ የተፈረመ ደብዳቤ ማቅረብ አለባቸው ከዚያ ውጭ የሚቀርብ ደብዳቤ ተቀባይነት የለውም፡፡ 5.ማንኛውም ተጫራች ጨረታው ሲከፈት ቴክኒካል እና ፋይናንሻል KEY በሠዓቱ ሼር ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡ኪይ በሰዓቱ ሼር ሳያደርግ ቀርቶ የመክፈቻ ሰዓት ቢያልፍ ውድቅ እንደምትሆኑ እናሳውቃለን፡፡
Tender details
- Deadline: 2026-05-10
- Bid closing time: 10:00
- Bid opening: 2026-05-10 10:30
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Ministry of Revenue
- Buyer address: የቀድሞ ቡና ቦርድ ከንፋስ ስልክ ት/ቤት ዝቅ ብሎ ባለው ሙለጌ ህንፃ ላይ
- Bid bond: 10000 ETB
- Bid document price: 200.00 Birr
- Published: Apr 30, 2026
- Posted at: 2026-04-30T12:32:44.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.