Ministry of Revenue procurement of vehicle maintenance የተሸከርካሪ ጥገና/የጋራጅ አገልግሎት Mto2

Description

Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website

https://production.egp.gov.et/egp/bids/report/tendering/6aae9da8-6131-43a5-9eda-2a0ee5f4737f/open

Reference Number: MoR-NCB-NC-0346-2018-BID-Open Lot Reference: Mto2/013/2018

Procurement Information

  • Procurement Type: Bidding
  • Procurement Method: Open
  • Market Type: National
  • Envelope Type: single envelop
  • Category: NonConsultancyServices

Procuring Entity

Organization: Ministry of Revenue

Contact Information

Address: Mexico infront of Genet Hotel kassa grand mall

Town: A.A

Country: Ethiopia

P.O. Box: 0000

Post Code: 1000

Telephone: +251 115583727

Email: mormto2procurment@gmail.com

Office: 11th/03

Important Dates

  • Invitation Date: Apr 30, 2026, 12:00 AM
  • Submission Deadline: May 10, 2026, 10:00 AM
  • Opening Schedule: May 10, 2026, 10:30 AM
  • Clarification Deadline: May 05, 2026, 5:00 PM

Eligibility Requirements

Participation Fee: 200

Bid Security: 10000 ETB

Bid Security Forms (Local): Bank_Guarantee

Bid Security Forms (SME): Letter_from_Small_and_Micro_Enterprise, Bank_Guarantee

Qualification Requirements

  • all service must be supplied based on the bid.Procurement of vehicle maintenanceReference: MoR-NCB-NC-0346-2018-BID-Open

Procurement Classification

  • 103000000: Spare parts

Source of Fund

  • Treasury

Governing Rule

The Federal Republic of Ethiopia

Terms and Conditions

1.አሸናፊው አቅራቢ ያሸነፈበትን አገልግሎት በራሱ ወርክ ሾፕ ተሸከርካሪዎቹን በመጠገን ማስረከብ አለበት፡፡ 2.መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡ 3.ማንኛውም ተጫራች ሲጫረት የተዘረዘሩትን ተሸከርካሪዎች ማለትም 1. ቶዮታ ፕራዶ 2. ቶዮታ ያሪስ 3. ቶዮታ ኮሮላ 4. ቶዮታ ሀይሉክስ 5. ቶዮታ ቪትስ 6. ቶዮታ ፕራዶ 7. ኒሳን ሚኒባስ 8.ሀውንዳይ ቱክሰን 9.ሉግሰንግ 10.ራቫ ፎር ….. በሲስተሙ በዋጋ መሙያ ቅፅ ላይ ሲሞላ የሚሞላው ዋጋ በሁሉም የጥገና አገልግሎት ስራዎች ላይ አንድ አይነት አማካኝ ዋጋ ሲሆን አሸናፊ ሲሆኑ እና ውል ሲታሰር የሁሉንም ተሸከርካሪ የጥገና ዋጋ ትይዩ የሞሉት ስራ ዋጋ ከላይ ለተዘረዘሩት ተሸከርካሪዎች በሙሉ ያገለግላል በመሆኑም ዋጋ ሲሞሉ አማካኝ እና ሊያዋጣዎት የሚችልን ዋጋ እንዲሞሉ እናሳውቃለን፡፡ 4.ማንኛውም ተጫራች ለጨረታ ማስከበሪያ በብሔራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው የፋይናንስ ተቋማት ለጨረታ ዋስትና የሚሆን ሲፒኦ (CPO) ብቻ ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት ማቅረብ ይኖርበታል እንዲሁም ሲፒኦ (CPO) ሲያሰሩ በገቢዎች ሚኒስቴር መካከለኛ ግብር ከፋዬች ቁጥር 2 ቅ/ጽ/ቤት መሆን አለበት፡፡በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ከሆነ ካደራጃቸው አካል የመስሪያ ቤቱ ሀላፊ ብቻ የተፈረመ ደብዳቤ ማቅረብ አለባቸው ከዚያ ውጭ የሚቀርብ ደብዳቤ ተቀባይነት የለውም፡፡ 5.ማንኛውም ተጫራች ጨረታው ሲከፈት ቴክኒካል እና ፋይናንሻል KEY በሠዓቱ ሼር ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡ኪይ በሰዓቱ ሼር ሳያደርግ ቀርቶ የመክፈቻ ሰዓት ቢያልፍ ውድቅ እንደምትሆኑ እናሳውቃለን፡፡


Tender details

  • Deadline: 2026-05-10
  • Bid closing time: 10:00
  • Bid opening: 2026-05-10 10:30
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Ministry of Revenue
  • Buyer address: የቀድሞ ቡና ቦርድ ከንፋስ ስልክ ት/ቤት ዝቅ ብሎ ባለው ሙለጌ ህንፃ ላይ
  • Bid bond: 10000 ETB
  • Bid document price: 200.00 Birr
  • Published: Apr 30, 2026
  • Posted at: 2026-04-30T12:32:44.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders