የኮሪያ ወዳጅ ኢትዮጵያና ቃኘው የበጎ አድራጎት ድርጅት ኦዲተር ማድረግ ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

የኮሪያ ወዳጅ ኢትዮጵያና ቃኘው የበጎ አድራጎት ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተወዳዳሪዎችን አወዳድሮ ለማሠራት ይፈልጋል።

  1. የተመሠከረለት የሂሣብ አዋቂና የተፈቀደለት ኦዲተር
  2. የጥራትና የችሎታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
  3. የሥራ ፈቃድ ያለውና የዘመኑን ግብር የከፈለ
  4. ሂሣብ የሚዘጋው በየአመቱ ሰኔ 30 ቀን መሆኑን መታወቅ አለበት
  5. የሥራው ሁኔታ በኮንትራት ለተከታታይ ሦስት ዓመታት ነው
  6. ስለ ዝርዝር መረጃ በስልክ ቁጥር 09 65 20 58 00 ደወለው ይጠይቁ
  7. ጨረታው ተጫራቾች ባሉበት ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም ጠዋት 4፡00 ሰዓት በድርጅቱ ጽ/ቤት ናይጄሪያ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው የኢትዮጵያ የኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ ፓርክ ውስጥ ይከፈታል።

የኮሪያ ወዳጅ ኢትዮጵያ ቃኘው የበጎ

አድራጎት ድርጅት


Tender details

  • Deadline: 2026-06-03
  • Bid closing time: 10:00
  • Bid closing (note): የጨረታ መዝጊያ ቀንና ሰዓት አልተገለጸም
  • Bid opening: 2026-06-03 10:00
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: የኮሪያ ወዳጅ ኢትዮጵያ ቃኘው የበጎ አድራጎት ድርጅት
  • Published: May 03, 2026
  • Posted at: 2026-05-04T08:29:43.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders