ግራንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ አዉቶሞቢል መኪና መሸጥ ይፈልጋል
Description
ግራንድ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ
ለ3ተኛ ግዜ የወጣ የሐራጅ ጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የዋስ ስም |
ብድር የወሰዱበት ቅርንጫፍ |
የሚሸጠው ንብረት |
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ |
የንብረቱ አይነት
|
የካርታ ቁጥር ታርጋ ቁጥር |
የጨረታ ዋጋ መነሻ
|
የጨረታ ሽያጭ |
|||
|
ቀን |
ሰዓት |
|||||||||||
|
ከተማ |
ወረዳ |
|||||||||||
|
1 |
አሸናፊ ካቡሌ |
አሸናፊ ካቡሌ |
ቄራ
|
አዉቶሞቢል መኪና |
ኮልፌ ቀራኒዮ |
ቤተል ፖሊስ ጣቢያ |
አዉቶሞቢል መኪና |
አአ-01-25325
|
270,000
|
ግንቦት 01/2018 ዓ.ም
|
5:00
|
|
ማሳሰቢያ
1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪል 1/4ኛውን በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ ክፍያ ማዘዣ/ሲፒኦ/ በማስያዝ መጫረት ይችላል።
2. አሸናፊው ያሸነፈበት ቀሪ ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ካልከፈለ ለጨረታ መነሻ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ አይደረግም።
3. ቤቱና መኪናዉ ያለበት ሁኔታ ለማየት ከጨረታው በፊት ከ ሚያዚያ 26 እስከ ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ሁልጊዜ ከጠዋት 3፡00 ጀምሮ መጎብኘት ይቻላል። በንብረቱ ላይ ከመንግስት የሚፈለጉ ግብሮች፤ ቫትን፤ የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ወጪዎች በጨረታ አሸናፊው ይሸፈናሉ።
5. ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። ጨረታዉ በዋናዉ መስሪያ ቤት ይካሄዳል።
6. ጨረታዉ ሚያዝያ 06 ቀን 2018ዓ.ም ጧት 5.00 ስዓት ግሎባል ሆቴል አካባቢ በሚኘዉ ዋና መ/ቤት ይከፈታል
ለተጨማሪ መረጃ
በስልክ ቁጥር 011-470-5102 ወይም 09-11-30-66 45 ሀዋሳ ቅርንጫፍ 046-212-7477 ወይም 09-26-89-20-56 ቄራ ቅርንጫፍ 011-470-1315 ወይም 09-12-25-16-45 መደወል ይችላሉ።
ግራንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ
Tender details
- Deadline: 2026-05-09
- Publishing entity: Grand Micro Finance Institution S.C.
- Bid bond: 25%
- Published: May 03, 2026
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.