የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ የጨረታ ማራዘሚያ ማስታወቂያ አውጥቷል
Description
የጨረታ ማራዘሚያ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ በጨረታ መለያ ቁጥር DIS 01/2018 ዓ.ም ዓርብ ሚያዚያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ ሲሆን ሆኖም የሽያጭ ማስታወቂያ የመክፈቻ ቀን ሚያዝያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/69ec7ddc0a538afcde000001
Tender details
- Deadline: 2026-05-08
- Publishing entity: Ethiopian Shipping and Logistics Services Enterprise
- Published: May 05, 2026
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.