ቅድስት ማርያም ሰፈር ለአረጋውያን የበጎ አድራጎት ማህበር 2023-2025 ለአመታት የሂሳብ በጀትን ማስመርመር ወይም ኦዲት ማስደረግ ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
ማህበራቸን ቅድስት ማርያም ሰፈር ለአረጋውያን የበጎ አድራጎት ማህበር 2023-2025 ለአመታት የሂሳብ በጀትን ማስመርመር ወይም ኦዲት ማስደረግ ይፈልጋል።
በመሆኑም ኦዲት ለማስደረግ የሚያስችል ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው የ2018 ዓ.ም ግብርን የከፈሉ እና የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ እና የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባለው 10 የስራ ቀናት ውስጥ አምስት ኪሎ ከጠቅላይ ቤተክህነት ፊት ለፊት በሚገኘው ቢሮአችን በመቅረብ በታሸገ ኤንቨሎፕና ለአገልግሎት የሚያስከፍሉትን ዋጋ እና ስራውን የሚያስረክቡበትን የጊዜ ገደብ የሚገልጽ ዝርዝር ከማመልከቻ ጋር ማቅረብ ይኖርቦታል።
ለተጨማሪ መረጃ 0965 030 303 / 0911 238 637 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ።
ቅድስት ማርያም ሰፈር ለአረጋዊያን የበጎ አድራጎት ማህበር
Tender details
- Deadline: 2026-05-18
- Bid closing time: 17:00
- Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባለው 10 የስራ ቀናት
- Bid opening: 2026-05-18 17:00
- Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Kidste Mariam Sefer for Elders Charity Organization
- Published: May 07, 2026
- Posted at: 2026-05-07T12:41:27.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.