ብርሃን ባንክ አ.ማ. ግንቦት 02 ቀን 2018 ዓ.ም በምህረተአብ ደስታ ስም አውቶሞቢል (2008) ተሽከርካሪ ያወጣው የሐራጅ ጨረታ ላይ የቀን ማስተካከያ አድርጎበታል
Description
ማስተካከያ
ግንቦት 02 ቀን 2018 ዓ.ም በታተመው የሪፖርተር ጋዜጣ በምህረተአብ ደስታ ስም አውቶሞቢል (2008) ተሽከርካሪ ጨረታ የሚካሄድበት ቀን ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም የተገለፀው በስህተት መሆኑ ታውቆ የጨረታው የሚካሄድበት ቀን ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም መሆኑን እናሳውቃለን።
ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮች 011-6506900 እና 011-6506276 በመደወል መጠየቅ ይቻላል።
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/6a01f9230a538a731a000001
Tender details
- Deadline: 2026-05-22
- Bid closing time: 10:00
- Bid opening: 2026-05-22 10:00
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Berhan Bank S.C.
- Published: May 17, 2026
- Posted at: 2026-05-18T12:51:27.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.